ጌታ ፡ አምላኬ ፡ አንተን ፡ ላክብርህ (Mesgana Ayeguadelebeh)

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ጌታ ፡ አምላኬ ፡ (አንተን ፡ ላክብርህ) /3/
ቅኔ ፡ ሁሉ ፡ ከበገና ፡ ጋር ፡ ባምልኮ ፡ ሁኜ ፡ ምሥጋና ፡ ይዤ ፡ ተሰጥቼ
በዝማሬ (አንተን ላክብርህ) /3/
ቀኔን ሙሉ ፡ ከበገና ፡ ጋር ፡ ባምልኮ ፡ ሁኜ ፡ ምሥጋና ፡ ይዤ ፡ ለስገድልህ

በህይወቴ ገባ መጎስቆሌን አይቶ
ጠላት አቅሰለኝ ሸምቆ አድብቶ
በበቀል ለወጣ ጠላቴን ለወጋ
ላበረታኝ ኢየሱስ እዘምራለሁ ይኸው

ጌታ ፡ አምላኬ ፡ (አንተን ፡ ላክብርህ) /3/
ቀኔን ሙሉ ፡ ከበገና ፡ ጋር ፡ ባምልኮ ፡ ሁኜ ፡ ምሥጋና ፡ ይዤ ፡ ተሰጥቼ
በዝማሬ (አንተን ላክብርህ) /3/
ቀኔን ሙሉ ፡ ከበገና ፡ ጋር ፡ ባምልኮ ፡ ሁኜ ፡ ምሥጋና ፡ ይዤ ፡ ለስገድልህ

እንደ ደረቅ መሬት ድንገት ሰነጣጥቆ
ውሀ ጥላ አጥቼ ወዝ ሁሉ እርቆኝ
ረክሼ በሀጢአት የቁጣ ልጅ ሳለሁ
ደሙን አፍስሶልኝ አሜን ጸድቄአለሁ

ጌታ ፡ አምላኬ ፡ (አንተን ፡ ላክብርህ) /3/
ቀኔን ሙሉ ፡ ከበገና ፡ ጋር ፡ ባምልኮ ፡ ሁኜ ፡ ምሥጋና ፡ ይዤ ፡ ተንበርክኬ
በዝማሬ (አንተን ላክብርህ) /3/
ቀኔን ሙሉ ፡ ከበገና ፡ ጋር ፡ ባምልኮ ፡ ሁኜ ፡ ምሥጋና ፡ ይዤ ፡ ለስገድልህ

ሁልጊዜ ማለዳ አዲስ ነው ምህረቱ
መድከም ወይ መታከት አያውቅም ጉልበቱ
ለምንድነው ታዲያ ዝምታ ማቀርቀር
ሰንሰለቴ ወድቆ ተሰብሮልኝ ቀንበር

ጌታ ፡ አምላኬ ፡ (አንተን ፡ ላክብርህ) /3/
ቀኔን ሙሉ ፡ ከበገና ፡ ጋር ፡ ባምልኮ ፡ ሁኜ ፡ ምሥጋና ፡ ይዤ ፡ ተንበርክኬ
በዝማሬ (አንተን ላክብርህ) /3/
ቀኔን ሙሉ ፡ ከበገና ፡ ጋር ፡ ባምልኮ ፡ ሁኜ ፡ ምሥጋና ፡ ይዤ ፡ ለስገድልህ


Broom.png ይህ ፡ ጽሑፍ ፡ ገና ፡ አልተረጋገጠም ። እርማቶች ፡ ሊያስፈልጉት ፡ ይችላል ። ከቻሉ ፡ እርስዎ ፡ ያሻሽሉት