እግዚኦ ፡ ስማልኝ ፡ ጩኸቴን (Egzi-O Simalign Chuhetien)

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ዳዊት ፡ ፴፱ ፣ ፲፪

(አንዱ ፣ )
እግዚኦ ፡ ስማልኝ ፡ ጩኸቴን!
አድምጽ ፡ ዝም ፡ አትበል ፡ ለእንባዬ ።

(ማኅበር ፣ )
እግዚኦ ፡ ስማልኝ ፡ ጩኸቴን!
አድምጽ ፡ ዝም ፡ አትበል ፡ ለእንባዬ ።

(አንዱ ፣ )
በአንተ ፡ የተጠጋ ፡ ስደተኛ ፡ ነኝ
እንግዳ ፡ እንዳባቶቼ ፡ ሁሉ ።

(ማኅበር ፣ )
በአንተ ፡ የተጠጋ ፡ ስደተኛ ፡ ነኝ
እንግዳ ፡ እንዳባቶቼ ፡ ሁሉ ።