ማራናታ (Maranatha) - መስፍን ፡ ጉቱ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መስፍን ፡ ጉቱ
(Mesfin Gutu)

Mesfin Gutu 7.jpg


(7)

ዛሬ ፡ ላይ ፡ ቆሜ ፡ ነገን ፡ አያለሁ
(Zarie Lay Qomie Negen Ayalehu)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፭ (2013)
ቁጥር (Track):

፲ ፫ (13)

ርዝመት (Len.): 5:01
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመስፍን ፡ ጉቱ ፡ አልበሞች
(Albums by Mesfin Gutu)

አስሩ ፡ ቆነጃጅቶች ፡ ሙሽራውን ፡ ሲጠብቁ
አምስቱ ፡ ልባሞች ፡ ነበሩ
አምስቱ ፡ ደግሞ ፡ ሰነፎች
ታዲያ ፡ አንተ ፡ ከየትኛው ፡ ነህ
አንቺስ ፡ እህቴ ፡ ሆይ
ሙሽራው ፡ በደጅ ፡ ነው
ለኩስ ፡ ኩራዝህን ፡ ለኩሽ ፡ ኩራዝሽን

አዝማራናታ ፡ አሜን ፡ ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ሆይ ፡ ቶሎ ፡ ና (፫x)
ናፍቆታችን ፡ አሜን ፡ ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ሆይ ፡ ቶሎ ፡ ና
ማራናታ (ቶሎ ፡ ና) ፡ አሜን ፡ ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ሆይ ፡ ቶሎ ፡ ና

የዚህ ፡ ዓለም ፡ መከራ ፡ እጅግ ፡ ቢበረታ
ሙሽራው ፡ በደጅ ፡ ነው ፡ ሊመጣ
እስኪ ፡ እንበል ፡ ማራናታ

አዝ፦ ማራናታ ፡ አሜን ፡ ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ሆይ ፡ ቶሎ ፡ ና
ማራናታ ፡ አሜን ፡ ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ሆይ ፡ ቶሎ ፡ ና
ሙሽራ ፡ ሆይ ፡ ቶሎ ፡ ና ፡ ቶሎ ፡ ና
ሙሽራ ፡ ሆይ ፡ ቶሎ ፡ ና (፬x)

እረፍት ፡ የተጠራ ፡ እንደኛ ፡ ማነው
በምድር ፡ ተቀምጦ ፡ በሠማይ ፡ ርስት ፡ ያለው ፡ (ርስት ፡ ያለው (፪x))
እንሄዳለን ፡ አዲሲቱ ፡ ሃገር ፡ (ሃገር ፡ ሃገር ፡ ሃገር ፡ አለኝ)
አገር ፡ አለኝ ፡ በሠማይ (በሠማይ)
ከበጉ ፡ ጋር ፡ በደስታ ፡ ልንኖር (ልንኖር)
ሙሽራው ፡ ሊመጣ ፡ በደጅ ፡ ነው (በደጅ ፡ ነው (፪x))
በደጅ ፡ ነው ፡ በደጅ ፡ ነው (በደጅ ፡ ነው)

አዝ፦ ማራናታ (ቶሎ ፡ ና ፡ ቶሎ ፡ ና)
አሜን ፡ ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ሆይ ፡ ቶሎ ፡ ና (፬x)