ውበትህ ፡ ከሰው ፡ ልጆች (Webetih Kesew Lejoch) - መስፍን ፡ ጉቱ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መስፍን ፡ ጉቱ
(Mesfin Gutu)

Mesfin Gutu 3.png


(3)

ተሻገር ፡ ያለው
(Teshager Yalew)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፮ (2004)
ቁጥር (Track):

(4)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመስፍን ፡ ጉቱ ፡ አልበሞች
(Albums by Mesfin Gutu)

 
ውበትህ ፡ ከሰው ፡ ልጆች ፡ ሁሉ ፡ ይበልጣል
ኢየሱሴ ፡ እንተን ፡ ማን ፡ ይመስልሃል
ሲወራ ፡ ሲነገር ፡ ሲተረክ ፡ ቢዋል
እንደ ፡ ኢየሱስ ፡ ያለ ፡ የት ፡ ይገኛል
እንዳባቴ ፡ ያለ ፡ የት ፡ ይገኛል (፬x)

ካጠገቤ ፡ ቆመህ ፡ አበርትተኛል
ከወዳጅም ፡ ወዳጅ ፡ ወዳጅ ፡ ወዳጅ ፡ ሆነኸኛል
መደገፍ ፡ አንተን ፡ ነው ፡ መታመን ፡ ባንተ ፡ እንጂ
ሁሉን ፡ እየረታህ ፡ ሆንክልኝ ፡ ሞገስ
ሆንክልኝ ፡ ሞገስ (፪x)
ሆንክልኝ ፡ ብቃት (፪x)

ውበትህ ፡ ከሰው ፡ ልጆች ፡ ሁሉ ፡ ይበልጣል
ኢየሱሴ ፡ እንተን ፡ ማን ፡ ይመስልሃል
ሲወራ ፡ ሲነገር ፡ ሲተረክ ፡ ቢዋል
እንደ ፡ ኢየሱስ ፡ ያለ ፡ የት ፡ ይገኛል
እንዳባቴ ፡ ያለ ፡ የት ፡ ይገኛል (፬x)

ካቻምናን ፡ አለፍኩኝ ፡ ባንተ ፡ በመደገፍ
ዘንድሮን ፡ አልሰጋም ፡ ስለሆንከኝ ፡ ሞገስ
ደስታ ፡ የኔ ፡ ነው ፡ ለቅሶ ፡ ለጠላቴ
ይሄንን ፡ ያረገው ፡ ከፍ ፡ ይበል ፡ አባቴ
ከፍ ፡ ይበል ፡ አባቴ (፬x)

ውበትህ ፡ ከሰው ፡ ልጆች ፡ ሁሉ ፡ ይበልጣል
ኢየሱሴ ፡ እንተን ፡ ማን ፡ ይመስልሃል
ሲወራ ፡ ሲነገር ፡ ሲተረክ ፡ ቢዋል
እንደ ፡ ኢየሱስ ፡ ያለ ፡ የት ፡ ይገኛል
እንዳባቴ ፡ ያለ ፡ የት ፡ ይገኛል (፬x)

ማንንስ ፡ እረስተህ ፡ ማን ፡ ጥለህ ፡ ታውቃለህ
ይልቁን ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ታደርጋለህ
ደካማው ፡ በረታ ፡ ቆመ ፡ በእግሮቹ
ታሪክ ፡ ተለወጠ ፡ እያየ ፡ ጠላቱ
እያየ ፡ ጠላቱ (፬x)

ውበትህ ፡ ከሰው ፡ ልጆች ፡ ሁሉ ፡ ይበልጣል
ኢየሱሴ ፡ እንተን ፡ ማን ፡ ይመስልሃል
ሲወራ ፡ ሲነገር ፡ ሲተረክ ፡ ቢዋል
እንደ ፡ ኢየሱስ ፡ ያለ ፡ የት ፡ ይገኛል
እንዳባቴ ፡ ያለ ፡ የት ፡ ይገኛል (፬x)