From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
ኧረ ስንቱ ስንቱ ስንቱ ስንቱ ታለፈ
ኢየሱስ እየቀደመ ወዳጄ እየቀደመ
ውድዬ እየቀደመ (፬x)
ስንቱን ተራራ ባንተ አለፍኩኝ
ስንቱን ሸለቆ ውሃ ሞላኸው
ጌታዬ ባንተ ሁሉ ሆነልኝ
ክብር ምስጋና ላንተ ይድረስህ (፪x)
በሕይወቴ በኑሮዬ ጣልቃ እየገባህ
ጣልቃ እየገባህ ጣልቃ እየገባህ መንገዴን አቀና
ጣልቃ እየገባህ መንገዴን አቀና (፪x)
በአምላኬ ክንዱ ላይ ተደግፌ
በርሱ ደግነት አምናን አልፌ
ዘንድሮን አየሁ ጌታን ታምኜ
ላከብረው መጣሁ ሁሉንም ትቼ (፪x)
በሕይወቴ በኑሮዬ ጣልቃ እየገባህ
ጣልቃ እየገባህ ጣልቃ እየገባህ መንገዴን አቀናህ
ጣልቃ እየገባህ መንገዴን አቀናህ (፪x)
ማዕረጌ ነህ ማዕረጌ ነህ
ሁሉን ያለፍኩብህ ሁሉን ያለፍኩብህ
ሁሉን ያለፍኩብህ ሁሉን ያለፍኩብህ (፪x)
ጠበቃዬ ነህ ጠበቃዬ ነህ
ሁሉን ያለፍኩብህ ሁሉን ያለፍኩብህ
ሁሉን ያለፍኩብህ ሁሉን ያለፍኩብህ (፪x)
አምላኬ አምላኬ አምላኬ አምላኬ
አምላኬ መታመኛዬ አንተ ነህ ለኔ ክብሬ
ጌትዬ መታመኛዬ አንተ ነህ ለኔ ክብሬ
ውድዬ መታመኛዬ አንተ ነህ ለኔ ክብሬ
ኢየሱስ መታመኛዬ አንተ ነህ ለኔ ክብሬ (፪x)
|