From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
አዝ፦ አልፈራም ፡ ነገን ፡ አልፈራውም
አልፈራም ፡ ሁኔታን ፡ አልፈራም
አልፈራም ፡ ዮርዳኖስ ፡ ቢያጓራ
አልፈራም ፡ ጌታ ፡ አለ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ (፪x)
ተማምኜ ፡ ወጣሁ ፡ በጌታዬ ፡ ጉልበት (በጉልበት ፡ በጉልበት)
እኔ ፡ የፈራሁት ፡ ተመታ ፡ በድንገት (በድንገት ፡ በድንገት)
ንጉስ ፡ መጣ ፡ ቢባል ፡ የማይፈራ ፡ ማነው (ማነው ፡ ማነው)
የጌትዬ ፡ ግርማ ፡ ከዚህ ፡ ሁሉ ፡ በላይ ፡ ነው (በላይ ፡ ነው ፡ በላይ ፡ ነው)
በላይ ፡ ነው ፡ በላይ ፡ ነው (፬x)
አዝ፦ አልፈራም ፡ ነገን ፡ አልፈራውም
አልፈራም ፡ ሁኔታን ፡ አልፈራም
አልፈራም ፡ ዮርዳኖስ ፡ ቢያጓራ
አልፈራም ፡ ጌታ ፡ አለ ፡ ከኔ ፡ ጋራ (፪x)
ቀይ ፡ ባህር ፡ ለሁለት ፡ ተከፈለ ፡ ቆመ (አዎ ፡ ተከፈለ)
እስራኤል ፡ በደረቅ ፡ በድል ፡ ተሻገረ ( አዎ ፡ ተሻገረ)
እግዚአብሔር ፡ ሲሰራ ፡ የሚከለክል ፡ ማነው (ማነው ፡ ማነው)
ሚተክል ፡ ሚነቅል ፡ የሚያፈርስ ፡ እሱ ፡ ነው (አዎ ፡ እርሱ ፡ ነው)
እርሱ ፡ ነው ፡ እርሱ ፡ ነው (4x)
አዝ፦ አልፈራም ፡ ነገን ፡ አልፈራውም
አልፈራም ፡ ሁኔታን ፡ አልፈራም
አልፈራም ፡ ዮርዳኖስ ፡ ቢያጓራ
አልፈራም ፡ ጌታ ፡ አለ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ (፪x)
ተማምኜ ፡ ወጣሁ ፡ በጌታዬ ፡ ጉልበት (ጉልበት ፡ በጉልበት)
እኔ ፡ የፈራሁት ፡ ተመታ ፡ በድንገት (በድንገት ፡ በድንገት)
ንጉስ ፡ መጣ ፡ ቢባል ፡ የማይፈራ ፡ ማነው (ማነው ፡ ማነው)
የጌትዬ ፡ ግርማ ፡ ከዚህ ፡ ሁሉ ፡ በላይ ፡ ነው (በላይ ፡ ነው ፡ በላይ ፡ ነው)
በላይ ፡ ነው ፡ በላይ ፡ ነው (፬x)
አዝ፦ አልፈራም ፡ ነገን ፡ አልፈራውም
አልፈራም ፡ ሁኔታን ፡ አልፈራም
አልፈራም ፡ ዮርዳኖስ ፡ ቢያጓራ
አልፈራም ፡ ጌታ ፡ አለ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ (፪x)
|