From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
|
ዮሴፍ ፡ ካሳ (Yosef Kassa)
|
|
፫ (3)
|
ዝምታው (Zemetaw)
|
ዓ.ም. (Year):
|
፳ ፻ ፲ (2018)
|
ቁጥር (Track):
|
፩ (1)
|
ርዝመት (Len.):
|
6:19
|
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች (Other Songs in the Album)
|
|
የዮሴፍ ፡ ካሳ ፡ አልበሞች (Albums by Yosef Kassa)
|
|
ሥሙ ፡ ኢየሱስ ፡ ከስሞች ፡ ሁሉ ፡ በላይ
ሁሉን ፡ የሚገዛ ፡ በምድር ፡ ሆነ ፡ በሰማይ
ኢየሱስ ፡ ኢየሱስ ፡ ኢየሱስ ፡ ኢየሱስ
ኢየሱስ ፡ ኢየሱስ ፡ ኢየሱስ ፡ ኢየሱስ
ዓለምደውም ፡ ስጠራው ፡ ኢየሱሴ ፡ ስል
ተስማምቶኛል ፡ ለሕይወቴ
ሥሙ ፡ ነው ፡ መድኃኒቴ
ነፍሴ ፡ አለረካ ፡ አለች ፡ በሌላ ፡ ነገር
አንዴ ፡ ተይዛለች ፡ በስምህ ፡ ፍቅር
ስምህን ፡ ስጠራ ፡ ኢየሱስ ፡ ስልህ
እሰወራለሁኝ ፡ በህልውናህ
ዓለምደውም ፡ ስጠራው ፡ ኢየሱሴ ፡ ስል
ተስማምቶኛል ፡ ለሕይወቴ
ሥሙ ፡ ነው ፡ መድኃኒቴ
ስምህን ፡ ነፍሴ ፡ ትወደዋለች
አንተን ፡ አንተን ፡ በቻ ፡ አንተን ፡ አንተን ፡ ትላለች
ዓለምደውም ፡ ስጠራው ፡ ኢየሱሴ ፡ ስል
ተስማምቶኛል ፡ ለሕይወቴ
ሥሙ ፡ ነው ፡ መድኃኒቴ
ድምጽ ፡ ይሰማል ፡ ከሰማያት
ሲዘምሩ ፡ መላእክት
ኢኢየሱስን ፡ ያከብራሉ
ለሥሙ ፡ ይሰግዳሉ
|