From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
|
ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ (Tesfaye Gabisso)
|
|
፯ (7)
|
ያይሃል (ያይሃል (Yayehal) (Vol. 7))
|
ቁጥር (Track):
|
፩ (1)
|
ርዝመት (Len.):
|
4:54
|
ጸሐፊ (Writer):
|
45 (TesfayeProperty "Writer" has been marked for restricted use. )
|
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች (Other Songs in the Album)
|
|
የተስፋዬ ፡ ጋቢሶ ፡ አልበሞች (Albums by Tesfaye Gabisso)
|
|
አዝ፦ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል
ያይሃል ፣ ኢየሱስ ፡ ያይሃል
ያይሃል ፣ በዕውነት ፡ ያይሃል
የአንተ ፡ ነገር ፡ ይገደዋል
ሊታደግህም ፡ ይመጣል
በምድረ ፡ በዳ ፡ ያለኸው
እንደ ፡ አጋር ፡ ያነባኸው
የሚያይህንስ ፡ ብታየው
ፍጻሜህማ ፡ ተስፋ ፡ አለው
አዝ፦ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል
ያይሃል ፣ ኢየሱስ ፡ ያይሃል
ያይሃል ፣ በዕውነት ፡ ያይሃል
የአንተ ፡ ነገር ፡ ይገደዋል
ሊታደግህም ፡ ይመጣል
ኑሮ ፡ ቢመሳቀልብህ
የያዝኸው ፡ ቢበተንብህ
ጌታም ፡ የተወህ ፡ ሲመስልህ
ጠላትህ ፡ ሲዘብትብህ
አዝ፦ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል
ያይሃል ፣ ኢየሱስ ፡ ያይሃል
ያይሃል ፣ በዕውነት ፡ ያይሃል
የአንተ ፡ ነገር ፡ ይገደዋል
ሊታደግህም ፡ ይመጣል
ልብህ ፡ ሲያዝን ፡ ሲተክዝ
ለሕይወትህ ፡ ጽኑ ፡ ምርኩዝ
አይዞህ ፡ ባይ ፡ የሚያበረታ
ከቶ ፡ ማን ፡ አለ ፡ እንደ ፡ ጌታ?
አዝ፦ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል
ያይሃል ፣ ኢየሱስ ፡ ያይሃል
ያይሃል ፣ በዕውነት ፡ ያይሃል
የአንተ ፡ ነገር ፡ ይገደዋል
ሊታደግህም ፡ ይመጣል
ሸክምን ፡ የሚያራግፍ ፡ ጌታ
የችግረኞች ፡ መከታ
ታማኝ ፡ የበጐች ፡ እረኛ
አማኑኤል ፡ አለን ፡ ለእኛ
አዝ፦ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል
ያይሃል ፣ ኢየሱስ ፡ ያይሃል
ያይሃል ፣ በዕውነት ፡ ያይሃል
የአንተ ፡ ነገር ፡ ይገደዋል
ሊታደግህም ፡ ይመጣል
ያይሃል ፣ ኢየሱስ ፡ ያይሃል
ያይሻል ፣ ኢየሱስ ፡ ያይሻል
ያየናል ፣ ኢየ/u>፦ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል ፣ ያይሃል
ያይሃል ፣ ኢየሱስ ፡ ያይሃል
ያይሃል ፣ በዕውነት ፡ ያይሃል
የአንተ ፡ ነገር ፡ ይገደዋል
ሊታደግህም ፡ ይመጣል
ሸክምን ፡ የሚያራግፍ ፡ ጌታ
የችግረኞች ፡ መከታ
ታማኝ ፡ የበጐች ፡ እረኛ
አማኑኤል ፡ አለን ፡ ለእኛ
|