በእምነት ፡ ድል ፡ እየነሱ (Bemnet Del Eyenesu) - ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ
(Tesfaye Gabisso)

Lyrics.jpg


(6)

አቤቱ ፡ መባረክን ፡ ባርከን
(Abietu Mebareken Barken)

ቁጥር (Track):

(7)

ርዝመት (Len.): 3:53
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተስፋዬ ፡ ጋቢሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Tesfaye Gabisso)

አዝ፦ በእምነት ፡ ድል ፡ እየነሱ ፡ ያለፉትን
የቀደሙትን ፡ እያየን ፡ ከፊታችን
ልንቆም ፡ ያስፈልገናል ፡ ለጌታችን
የሕይወት ፡ ምርጫችን
እርሱ ፡ ነውና ፡ ዋስትናችን (፪x)

ከሁሉ ፡ የሚበልጠውን ፡ ተመልክተው
ከየምድሩ ፡ ጉድጓድ ፡ ተቅበዝብዘው
ነፍስን ፡ ከሚዋጋ ፡ ምኞት ፡ ርቀው
ወንዙን ፡ ተሻገሩ ፡ አሸንፈው (፫x)

አዝ፦ በእምነት ፡ ድል ፡ እየነሱ ፡ ያለፉትን
የቀደሙትን ፡ እያየን ፡ ከፊታችን
ልንቆም ፡ ያስፈልገናል ፡ ለጌታችን
የሕይወት ፡ ምርጫችን
እርሱ ፡ ነውና ፡ ዋስትናችን (፪x)

ቅን ፡ ከምትመስል ፡ ሰፊ ፡ መንገድ
ወጥተን ፡ በጠባቡ ፡ ስንሰደድ
በዚህ ፡ ጐዳና ፡ ላይ ፡ ሕይወት ፡ አለ
ቆርጦ ፡ ለሚከተል ፡ የታደለ (፫x)

አዝ፦ በእምነት ፡ ድል ፡ እየነሱ ፡ ያለፉትን
የቀደሙትን ፡ እያየን ፡ ከፊታችን
ልንቆም ፡ ያስፈልገናል ፡ ለጌታችን
የሕይወት ፡ ምርጫችን
እርሱ ፡ ነውና ፡ ዋስትናችን (፪x)

ባለ ፡ ፀጋ ፡ ሲሆን ፡ ደህይቶልን
ባለ ፡ ማዕረግ ፡ ሲሆን ፡ ተዋርዶልን
እውነተኛውን ፡ ፍቅር ፡ ገለጸልን
እኛም ፡ በእርሱ ፡ መንገድ ፡ እንሄዳለን (፫x)

አዝ፦ በእምነት ፡ ድል ፡ እየነሱ ፡ ያለፉትን
የቀደሙትን ፡ እያየን ፡ ከፊታችን
ልንቆም ፡ ያስፈልገናል ፡ ለጌታችን
የሕይወት ፡ ምርጫችን
እርሱ ፡ ነውና ፡ ዋስትናችን (፪x)