From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
ስለሰራኸው ፡ ስራ ፡ ስላደረከው ፡ ነገር
ስለሰራኸው ፡ መዳን ፡ ስላደረከው ፡ ተዓምር
ምን ፡ እንከፍልሃለን ፡ ተመስገን (፬x)
እንዳንተ ፡ ያለ ፡ የለም (፪x)
እንዳንተ ፡ ያለ ፡ የለም ፡ እላለሁ (፪x)
እንዳንተ ፡ ያለ ፡ የለም (፪x)
እንዳንተ ፡ ያለ ፡ የለም ፡ እላለሁ (፪x)
አዝ፦ ብርሃንህን ፡ በልቤ ፡ አብርተህልኛል
ጨለማዬን ፡ ሁሉ ፡ ገፈህልኛል
አቤቱ ፡ ከልቤ ፡ ላመስግንህ
አቤቱ ፡ ከልቤ ፡ ላመስግንህ
ኢየሱስ ፡ ከልቤ ፡ ላመስግንህ
ኢየሱስ ፡ ከልቤ ፡ ላመስግንህ (፪x)
በእኔ ፡ ላይ ፡ እንዳይሰለጥን ፡ የቀድሞው ፡ ጨለማ
የዋይቶ ፡ የለቅሶ ፡ ድምጽ ፡ ከእንግዲህ ፡ እንዳይሰማ (፪x)
ሕይወቴን ፡ ለውጧል ፡ ብርሃንህ ፡ በውስጤ
ብሩህ ፡ ተስፋ ፡ አለኝ ፡ ለቀረው ፡ ዘመኔ
አቅጣጫን ፡ ለውጧል ፡ አላማህ ፡ በውስጤ
ብሩህ ፡ ተስፋ ፡ አለኝ ፡ ለቀረው ፡ ዘመኔ
አዝ፦ ብርሃንህን ፡ በልቤ ፡ አብርተህልኛል
ጨለማዬን ፡ ሁሉ ፡ ገፈህልኛል
አቤቱ ፡ ከልቤ ፡ ላመስግንህ
አቤቱ ፡ ከልቤ ፡ ላመስግንህ
ኢየሱስ ፡ ከልቤ ፡ ላመስግንህ
ኢየሱስ ፡ ከልቤ ፡ ላመስግንህ (፪x)
|