From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
ሁሌ
ሁሌም ላመስግንህ ሁሌ
አመስግኜህ አልጠግብም
ባርኬህ አልረካም
አድንቄህ አይወጣልኝ
ለውለታህ ምላሽ ባይሆንልኝ
አመሰግናለው /4
ከፍ አደርግሃለው /4
አመሰግናለው
አጨበጭባለው
ድግሱን ደግሼ የምስጋና
በከበሮ በመሰንቆ በበገና
ብላልኝ ጠጣልኝ እልሃለው
በቤቴ ሁልግዜ ምስጋና ነው
ምስጋና ምስጋና ለእየሱስ ምስጋና
በከበሮ በበገና ለእየሱስ ምስጋና
አመስግኜህ አልጠግብም
ባርኬህ አልረካም
አድንቄህ አይወጣልኝ
ለውለታህ ምላሽ ባይሆንልኝ
አመሰግናለው /4
ከፍ አደርግሃለው /4
አመሰግናለው
አጨበጭባለው
አንተ የከበርከው እንግዳዬ
ደስ ይበልህ ሙሉ ነው ገበታዬ
ሁሉንም ውሰደው ለአንተ ነው
ሌላ እንግዳ የለኝ ምጠብቀው/ የምሰጠው
ምስጋና ምስጋና ለእየሱስ ምስጋና
በከበሮ በበገና ለእየሱስ ምስጋና
አመስግኜህ አልጠግብም
ባርኬህ አልረካም
አድንቄህ አይወጣልኝ
ለውለታህ ምላሽ ባይሆንልኝ
አመሰግናለው /4
እልልም እላለው
ከፍ አደርግሃለው
አጨበጭባለው
|