አትጠገብም (Atitegebim) - ሳሙኤል ተስፋሚካአኤል

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሳሙኤል ተስፋሚካአኤል
(Samuel Tesfamichael)

Lyrics.jpg


(4)

መልህቄ
(Melhike)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፲ ፬ (2022)
ቁጥር (Track):

፲ ፩ (11)

ርዝመት (Len.): 6:47
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሳሙኤል ተስፋሚካአኤል ፡ አልበሞች
(Albums by Samuel Tesfamichael)

ደግሜ ደግሜ ስምህን ባወድስ
የህይወት ቃል ያለህ የናዝሬቱ ኢየሱስ
አጥንት እና ስጋዬ አካላቴ ሁሉ
ደግመህ ደግመህ ጥራልን አሁንም ይላሉ

ኢየሱስ/3
ኢየሱስ/2 ኢየሱሴ
ሁልግዜ ባወራህ አትጠግብም ነፍሴ

አትጠገብም ቢጠሩህ ቢጠሩህ አትጠገብም
አትጠገብም ቢያመልኩህ ቢያመልኩህ አትጠገብም
አትጠገብም ቢወዱህ ቢውውዱ አትጠገብም
አትጠገብም ቢያፈቅሩህ ቢያፈቅሩህ አትጠገብም

በማለዳ በቀን በለሊት ብጠራህ
እጅጉን ጣፋጭ ነው ኢየሱሴ ስምህ
እንደሚፈስ ዘይት በውስጤ ይፈሳል
መአዛውም ያውዳል ባለህበት ያስቀራል

አትጠገብም ቢጠሩህ ቢጠሩህ አትጠገብም
አትጠገብም ቢያመልኩህ ቢያመልኩህ አትጠገብም
አትጠገብም ቢሰሙህ ቢሰሙህ አትጠገብም
አትጠገብም ቢያወሩህ ቢያወሩህ አትጠገብም

አትጠገብም/3
አትለመድም/3