Bethlehem Wolde/Cher Neh/Selantema

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ስላንተማ ብዙ ምናገረው አለኝ (፪x) የትኛውን አንስቼ የትኛውን እተዋለሁ ጌታዬ ስራህ እኮ ከአይምሮዬ በላይ ነው (፪x)

እግዚአብሄር ኃያል ነህ ማንንም አትንቅም ደካማን በመጣል አንተ አትታወቅም ከጥንት የሰማነው በዓይናችን ያየነው ጻድቅነትና ሰውን መውደድህ ነው (፪x)

አዝ ስላንተማ ብዙ ምናገረው አለኝ (፪x) የትኛውን አንስቼ የትኛውን እተዋለሁ ጌታዬ ስራህ እኮ ከአይምሮዬ በላይ ነው (፪x)

ጥንት አባቶቻችን ስራህን አወሩ ድንቅ ታምራትህን እየመሰከሩ ስራህ እግዚአብሄር ሆይ ከአይምሮ በላይ ነው እኔ ምስክር ነኝ በዓይኔ አይቻለሁ (፪x) አዝ ስላንተማ ብዙ ምናገረው አለኝ(፪x) የትኛውን አንስቼ የትኛውን እተዋለሁ ጌታዬ ስራህ እኮ ከአይምሮዬ በላይ ነው (፪x)

የማወራው አለኝ የምመሰክረው ስለአንተ ምህረት ፍቅር የምናገረው ሥለ ሰው ልጅ ሃጢአት ልጅህን ሰጥተሃል በእውነተኛ ፍቅርህ እኛን አድነሃል (፪x)

ከአይምሮ በላይ ነው ፍቅርህ እኛን መውደድህ (፬x)

ክበር እንጂ ሌላማ ምን እንላለን በላይ በላይ ምስጋና እንጨምራለን በላይ በላይ ክብር እንጨምራለን

ንገስ እንጂ ሌላማ ምን እንላለን በላይ በላይ ምስጋና እንጨምራለን በላይ በላይ ዝማሬ እንጨምራለን

ልነሳና ልነሳና ላክብርህ ምክንያት አለኝ ብዙ ብዙ ምክንያት አለኝ ክበር (፫x)

ምስጋና ላንተ ነው ክብርም ላንተ ነው አምልኮ ላንተ ነው ስግደትም ላንተ ነው

ያረክልን ብዙ ነው ጌታ (፪x) ያረክልን ብዙ ነው አሃሃሃ (፪x)

ውዳሴም ላንተ ነው ቅዳሴም ላንተ ነው ጭብጨባም ላንተ ነው እልልታም ላንተ ነው

ያረክልን ብዙ ነው ጌታ (፪x) ያረክልን ብዙ ነው አሃሃሃ (፪x)) የትኛውን አንስቼ የትኛውን እተዋለሁ ጌታዬ ስራህ እኮ ከአይምሮዬ በላይ ነው (፪x)

እግዚአብሄር ኃያል ነህ ማንንም አትንቅም ደካማን በመጣል አንተ አትታወቅም ከጥንት የሰማነው በዓይናችን ያየነው ጻድቅነትና ሰውን መውደድህ ነው (፪x)

አዝ ስላንተማ ብዙ ምናገረው አለኝ (፪x) የትኛውን አንስቼ የትኛውን እተዋለሁ ጌታዬ ስራህ እኮ ከአይምሮዬ በላይ ነው (፪x)

ጥንት አባቶቻችን ስራህን አወሩ ድንቅ ታምራትህን እየመሰከሩ ስራህ እግዚአብሄር ሆይ ከአይምሮ በላይ ነው እኔ ምስክር ነኝ በዓይኔ አይቻለሁ (፪x)

አዝ ስላንተማ ብዙ ምናገረው አለኝ(፪x) የትኛውን አንስቼ የትኛውን እተዋለሁ ጌታዬ ስራህ እኮ ከአይምሮዬ በላይ ነው (፪x)

የማወራው አለኝ የምመሰክረው ስለአንተ ምህረት ፍቅር የምናገረው ሥለ ሰው ልጅ ሃጢአት ልጅህን ሰጥተሃል በእውነተኛ ፍቅርህ እኛን አድነሃል (፪x)

ከአይምሮ በላይ ነው ፍቅርህ እኛን መውደድህ (፬x)

ክበር እንጂ ሌላማ ምን እንላለን በላይ በላይ ምስጋና እንጨምራለን በላይ በላይ ክብር እንጨምራለን

ንገስ እንጂ ሌላማ ምን እንላለን በላይ በላይ ምስጋና እንጨምራለን በላይ በላይ ዝማሬ እንጨምራለን

ልነሳና ልነሳና ላክብርህ ምክንያት አለኝ ብዙ ብዙ ምክንያት አለኝ ክበር (፫x)

ምስጋና ላንተ ነው ክብርም ላንተ ነው አምልኮ ላንተ ነው ስግደትም ላንተ ነው

ያረክልን ብዙ ነው ጌታ (፪x) ያረክልን ብዙ ነው አሃሃሃ (፪x)

ውዳሴም ላንተ ነው ቅዳሴም ላንተ ነው ጭብጨባም ላንተ ነው እልልታም ላንተ ነው

ያረክልን ብዙ ነው ጌታ (፪x) ያረክልን ብዙ ነው አሃሃሃ (፪x)