Azeb Hailu/Bemejemeria Egziabhier/Medhene
ኢየሱስ ፥ መድህኔ
የተጎሳቆለልኝ ፥ ለኔ
(ነፍሴን ፥ ሊያድናት
እርሱ ፥ ሆነ ፥ መስዋእት) (፪)
ደሙ ፥ ያድናል ፥ ደሙ (፫) የመስቀል ፥ ላይ ፥ ጣሩ ፥ ስቃዩ ፥ ህመሙ
ልከፍልው ፥ በማልችልው ፥ እዳ
በሞት ፥ ጥሪ ፥ ነፍሴ ፥ ተገዳ
ሳዘግም ፥ ወደ ፥ ሲኦል ፥ መንገድ
ከሰማይ ፥ ራርቶልኝ ፥ እግዚአብሔር
ውድና ፥ አንድ ፥ ልጁን ፥ ላከልኝ
በኔ ፥ ፈንታ ፥ እንዲታረድልኝ
ሳያቅማማ ፥ መጣ ፥ ኢየሱሴ
አመለጠች ፥ ከሲኦል ፥ ነፍሴ
አለብኝ ፥ ውለታዉ (፪)የሱስ ፥ የከፈለዉ ብር ፥ ወርቅ ፥ አይደለም ፥ ነፍሱን ፥ ነዉ
ተጠምቶ ፥ ሲጠጣ ፥ መራራ
ሲከፍል ፥ የኔን ፥ ስቃይ ፥ መከራ
የሾህ ፥ አክሊል ፥ ጭኖ ፥ በራሱ
ሲጨነቅ ፥ እስክታልፍ ፥ ነፍሱ
ቀና ፥ ብሎ ፥ ሲያይ ፥ ወደ አባቱ
ጨክኖ ፥ አዞረበት ፥ ፊቱን
አንገቱን ፥ ደፍቶ ፥ ስለእኔ
ተፈጸመ ፥ አለ ፥ መድህኔ
ኢየሱስ ፥ መድህኔ የተጎሳቆለልኝ ፥ ለኔ ነፍሴን ፥ ሊያድናት እርሱ ፥ ሆነ ፥ መስዋእት (፪) ደሙ ፥ ያድናል ፥ ደሙ (፫) የመስቀል ፥ ላይ ፥ ጣሩ ፥ ስቃዩ ፥ ህመሙ
ስለምን ፥ ይሆን ፥ ይሄ ፥ ጌታ
ያጣጣረው ፥ በዚያ ፥ ጎልጎታ
የተሰደበ ፥ የተተፋበት
ባልሰራው ፥ ባልፈጸመው ፥ ሃጢያት
ለካ ፥ ስለ እኔ ፥ ነው ፥ ቤዛ
ነፍሱን ፥ ከፍሎ ፥ ነፍሴን ፥ የገዛ
ቃል ፥ የማይገልጸው ፥ ድንቅ ፥ ፍቅሩ
ገለጠልኝ ፥ በመስቀል ፥ ጣሩ
አለብኝ ፥ ውለታዉ (፪)የሱስ ፥ የከፈለዉ ብር ፥ ወርቅ ፥ አይደለም ፥ ነፍሱን ፥ ነዉ