የማያልፍበት (Yemayalfebet) - አውታሩ ፡ ከበደ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አውታሩ ፡ ከበደ
(Awtaru Kebede)

Awtaru Kebede 5.jpeg


(5)

ይቅርታ
(Yeqerta)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2010)
ቁጥር (Track):

፲ ፬ (14)

ርዝመት (Len.): 4:48
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአውታሩ ፡ ከበደ ፡ አልበሞች
(Albums by Awtaru Kebede)

ሁሉም ፡ ተራውን ፡ ጠብቆ
ሁሉም ፡ ዙፋኑን ፡ ሲለቅ
ሁሉም ፡ ጉልበቱ ፡ ሲላላ
ሁሉም ፡ ጉልበቱ ፡ ሲርድ

አንድ ፡ አለ ፡ አንድ ፡ አለ ፡ እንዳማረበት
ጊዜ ፡ የማይሽረው ፡ የማያልፍበት
ማን ፡ አለ ፡ ማን ፡ አለ ፡ እንዳማረበት
ኢየሱሴ ፡ ነዋ ፡ የማያልፍበት

ነገሥታት ፡ አለፉ ፡ ሁሉ ፡ በየተራ (፫x)
ዓመታት ፡ አለፉ ፡ ሁሉ ፡ በየተራ (፫x)
የእኔ ፡ አምላክ ፡ ሕያው ፡ ነው ፡ ይለያል ፡ ከሌላ (፫x)
አይለዋወጥም ፡ አይቀያየርም
አይለዋወጥም ፡ አይቀያየርም

እኔ ፡ አንኳን ፡ በዘመኔ
በዓይኔ ፡ እንዳየሁት
ነገሥታት ፡ ያልፋሉ
በሹም ፡ በሽረት
ዙፋኑን ፡ ይሰጣል ፡ በአንድ ፡ ለሌላዉ
የማይለዋወት ፡ ኢየሱሴ ፡ ነው

ያው ፡ ነው ፡ የእኔ ፡ ጌታ ፡ ያው ፡ ነው
ያው ፡ ነው ፡ የእኔ ፡ ኢየሱስ ፡ ያው ፡ ያው ፡ ያው
ያው ፡ ነው ፡ የእኔ ፡ ጌታ ፡ ያው ፡ ነው
ያው ፡ ነው ፡ የእኔ ፡ ኢየሱስ ፡ ያው ፡ ያው ፡ ያው
አይለዋወጥም ፡ አይቀያየርም
አይለዋወጥም ፡ አይቀያየርም

ሁሉም ፡ ተራውን ፡ ጠብቆ
ሁሉም ፡ ዙፋኑን ፡ ሲለቅ
ሁሉም ፡ ጉልበቱ ፡ ሲላላ
ሁሉም ፡ ጉልበቱ ፡ ሲርድ

አንድ ፡ አለ ፡ አንድ ፡ አለ ፡ እንዳማረበት
ጊዜ ፡ የማይሽረው ፡ የማያልፍበት
ማን ፡ አለ ፡ ማን ፡ አለ ፡ እንዳማረበት
ኢየሱሴ ፡ ነዋ ፡ የማያልፍበት

ነገሥታት ፡ አለፉ ፡ ሁሉ ፡ በየተራ (፫x)
ዓመታት ፡ አለፉ ፡ ሁሉ ፡ በየተራ (፫x)
የእኔ ፡ አምላክ ፡ ሕያው ፡ ነው ፡ ይለያል ፡ ከሌላ (፫x)
አይለዋወጥም ፡ አይቀያየርም
አይለዋወጥም ፡ አይቀያየርም