መልካም ፡ ነህ (Melkam Neh) - አውታሩ ፡ ከበደ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
Broom.png ይህ ፡ ጽሑፍ ፡ ገና ፡ አልተረጋገጠም ። እርማቶች ፡ ሊያስፈልጉት ፡ ይችላል ። ከቻሉ ፡ እርስዎ ፡ ያሻሽሉት
አውታሩ ፡ ከበደ
(Awtaru Kebede)

Awtaru Kebede 6.jpg


(6)

ወደፊት
(Wedefit)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፰ (2015)
ቁጥር (Track):

(7)

ርዝመት (Len.): 7:21
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአውታሩ ፡ ከበደ ፡ አልበሞች
(Albums by Awtaru Kebede)

አዝ፥ ኧረ አንተ መልካም ነህ መልካም
        ለእኔ መልካም ነህ መልካም(፪)
     ኧረ አንተ ልዩ ነህ ልዩ
        ለእኔ ልዩ ነህ ልዩ(፪)

ብዙ ጊዜ ዘመርኩኝ ማንነትህ ገርሞኝ
ማቆም ይኸው አልቻልኩም ማምለኬን ቀጠልኩኝ
በምድር ላይ ቢፃፍ ባህር ቀለም ሆኖ
ያንተን መልካምነት አይገልፀውም ችሎ(፪)

እስከዛሬ ድረስ እኔ እስከማውቀው
የማይለወጥ ፊት ኢየሱስ ያንተ ነው(፪)
ያው ነህ ያው(4)

አዝ፥ ኧረ አንተ መልካም ነህ መልካም
        ለእኔ መልካም ነህ መልካም(፪)
     ኧረ አንተ ልዩ ነህ ልዩ
        ለእኔ ልዩ ነህ ልዩ(፪)

ብዙ ጊዜ ዘመርኩኝ ማንነትህ ገርሞኝ
ማቆም ይኸው አልቻልኩም ማምለኬን ቀጠልኩኝ
በምድር ላይ ቢፃፍ ባህር ቀለም ሆኖ
ያንተን መልካምነት አይገልፀውም ችሎ(፪)

ለእኔ ምን አለኝ ምን አለኝ
ካንተ ሌላ ምን አለኝ[4]
    እስከ ዛሬ ድረስ እኔ እስከማውቀው
    የማይለወጥ ፊት እየሱስ ያንተ ነው

         ያው ነህ ያው(4)

ስጋ ለባሽ ፡ ሁሉ ፡ ከብሩ ፡ እንደአበባ እንደሳር ፡ ሲረግፍ
ኧረ ፡ እንዴት መታደል ነው
ኧረ ፡ እንዴት ማረፍ ነው
በማታልፈው ፡ ጌታ ፡ ባንተ ፡ መደገፍ ፡ ነው[2]

ያው ነህ ያው(4)