አባል ውይይት:Tarekegn Hadaro

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ያንን ፡ ሰው[edit]

የገነባውን ፡ አፈራረሰ
  የጠለለውን ፡ አደፈረሰ
  የተከለውን ፡ ነቅሎ ፡ ጣለና
  የእግዚአብሔርን ፡ ቤት ፡ አስቀረው ፡ ኦና። 

ያንን ፡ ሰው ፡ 4 ጌታ ፡ መልሰው።

ድንግሉን ፡ መሬት ፡ አርሶ ፡ ጎልጉሎ በብዙ ፡ ድካም ፡ ዘሩን ፡ በትኖ ግን ፡ አልታገሰም ፡ ሮጦ ፡ ፈርጥጡዋል የተዘራው ፡ ዘር ፡ በአረም ፡ ተውጥዋል።

ያንን ፡ ሰው ፡ 4 ጌታ ፡ መልሰው።

በዓለም ፡ ተንቆ ፡ ሞኝ ፡ ተብሎ ስድብ ፡ ግልምጫውን ፡ ነቀፋ ፡ ችሎ አክሊል ፡ ሊሰጠው ፡ ጌታ ፡ ሲመጣ ኮብልሎ ፡ ኖሮ ፡ ከቦታው ፡ ታጣ።

ያንን ፡ ሰው ፡ 4 ጌታ ፡ መልሰው ።

ህዝብን ፡ ሊጠብቅ ፡ መንጋን ፡ ሊመራ በመከር ፡ ጊዜ ፡ ዘር ፡ እንድዘራ መክሊት ፡ ሰጥተሄው ፡ አልነበረም ፡ ወይ ታዲያ ፡ ያንን ፡ ሰው ፡ አትመልሥም ፡ ወይ ።

ያንን ፡ ሰው ፡ 4 ጌታ ፡ መልሰው --Tarekegn Hadaro (talk) 16:48, 5 ኤይፕርል 2021 (UTC)

ያንን ፡ ሰው[edit]

የገነባውን ፡ አፈራረሰ

  የጠለለውን ፡ አደፈረሰ
  የተከለውን ፡ ነቅሎ ፡ ጣለና
  የእግዚአብሔርን ፡ ቤት ፡ አስቀረው ፡ ኦና::

ያንን ፡ ሰው ፡ 4 ጌታ ፡ መልሰው


ድንግሉን ፡ መሬት ፡ አርሶ ፡ ጎልጉሎ
በብዙ ፡ ድካም ፡ ዘሩን ፡ በትኖ
ግን ፡ አልታገሰም ፡ ሮጦ ፡ ፈርጥጡዋል
የተዘራው ፡ ዘር ፡ በአረም ፡ ተውጥዋል::


ያንን ፡ ሰው ፡ 4 ጌታ ፡ መልሰው::

በዓለም ፡ ተንቆ ፡ ሞኝ ፡ ተብሎ ፡ ስድብ ፡ ግልምጫውን ፡ ነቀፋ ፡ ችሎ ፡ አክሊል ፡ ሊሰጠው ፡ ጌታ ፡ ሲመጣ ፡ ኮብልሎ ፡ ኖሮ ፡ ከቦታው ፡ ታጣ ::

ያንን ፡ ሰው ፡ 4 ጌታ ፡ መልሰው

ህዝብን ፡ ሊጠብቅ ፡ መንጋን ፡ ሊመራ ፡ በመከር ፡ ጊዜ ፡ ዘር ፡ እንድዘራ ፡ መክሊት ፡ ሰጥተሄው ፡ አልነበረም ፡ ወይ ታዲያ ፡ ያንን ፡ ሰው ፡ አትመልሥም ፡ ወይ::