Yoseph Ayalew/Serayien Yeserahelegn/Ezekerewalew

From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
Jump to: navigation, search

{{Lyrics |ዘማሪ=ዮሴፍ ፡ አያሌው |Artist=Yoseph Ayalew |ሌላ ፡ ሥም= |Nickname= |ርዕስ=እዘክረዋለሁ |Title=Ezekerewalew |አልበም=ሥራዬን ፡ የሠራህልኝ |Album=Serayien Yeserahelegn |Volume=2 |ዓ.ም.=፲ ፱ ፻ ፺ ፭ |Year=2002 |Track=9 |Length=8:14 |ጸሐፊ= |Writer= |ቋንቋ=አማርኛ |Language=Amharic |Lyrics=:አዝ፦ እዘክረዋለው ፡ ስምህን ፡ እናገረዋለው ፡ ስራህን

አልቆጥብም ፡ ድምጼን ፡ ከፍ ፡ አድርጌ
ይሄ ፡ ነው ፡ እላለው ፡ አምላኬ
አልቆጥብም ፡ ድምጼን ፡ ከፍ ፡ አድርጌ
ይሄ ፡ ነው ፡ እላለው ፡ አምላኬ (፪x)

በስራው ፡ የበረታ ፡ ማዳኑ ፡ ወደር ፡ የለው ጌታዬ ፡ ወደር ፡ የለው (፪x) አደርጋለሁ ፡ እንዳለ ፡ እንዲሁ ፡ እንደ ፡ ቃሉ ፡ ነው እንዲሁ ፡ እንደቃሉ ፡ ነው ፤ እንዲሁ ፡ እንደቃሉ ፡ ነው (፪x) አስገርሞኛል ፡ ትላቅነቱ ፡ እዘምራለው ፡ ለጌትነቱ (፪x)

አዝ፦ እዘክረዋለው ፡ ስምህን ፡ እናገረዋለው ፡ ስራህን
አልቆጥብም ፡ ድምጼን ፡ ከፍ ፡ አድርጌ
ይሄ ፡ ነው ፡ እላለው ፡ አምላኬ
አልቆጥብም ፡ ድምጼን ፡ ከፍ ፡ አድርጌ
ይሄ ፡ ነው ፡ እላለው ፡ አምላኬ (፪)
አዝ፦ እዘክረዋለው ፡ ስምህን ፡ እናገረዋለው ፡ ስራህን
አልቆጥብም ፡ ድምጼን ፡ ከፍ ፡ አድርጌ
ይሄ ፡ ነው ፡ እላለው ፡ አምላኬ
አልቆጥብም ፡ ድምጼን ፡ ከፍ ፡ አድርጌ
ይሄ ፡ ነው ፡ እላለው ፡ አምላኬ (፪x)

የሃያላኖች ፡ ሃያል ፡ ስሙ ፡ ነው ፡ የከበረ ስሙ ፡ ነው ፡ የከበረ (፪x) ሁሉን ፡ በስልጣኑ ፡ ቃል ፡ አቆመ ፡ እየደገፈ አቆመ ፡ እየደገፈ ፤ አቆመ ፡ እየደገፈ (፪x)

የሰማይ ፡ የምድር ፡ ሁሉ ፡ ፈጠሪ
ዘመኑ ፡ አያልቅ ፡ ዘለዓለም ፡ ነዋሪ (፪x)
አዝ፦ እዘክረዋለው ፡ ስምህን ፡ እናገረዋለው ፡ ስራህን
አልቆጥብም ፡ ድምጼን ፡ ከፍ ፡ አድርጌ
ይሄ ፡ ነው ፡ እላለው ፡ አምላኬ
አልቆጥብም ፡ ድምጼን ፡ ከፍ ፡ አድርጌ
 እሄ ፡ ነው ፡ እላለው ፡ አምላኬ (፪)

ሃ :ሃሌሉያ :ሃ :ሃሌሉያ (፬) ጌታ :ላንተ :እኩያ: አይገኝም : ሃሌሉያ