From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
አዝ: እረኛዬ
ማረፊያዬ
ቃልህን ስትናገር
ልብን ያሳርፋል
የምትመክረው ምክር
ተስፋን ያሳድራል
ሆነህ ፡ አይቼሃለሁ
ልቤ ፡ አንተን ፡ ወዶሃል
አይከፋኝም አባ ለዚያ አትስጋ
ምን ጎደለው አንተን የተጠጋ
መተማመን መጏደድ ባንተ ነው
ሁሉ ባለህ ፡ ሁሉን በፈጠርከው
አይኖችህም በምድር ላይ ያያሉ
ከኔው ጋራ ይንከራተታሉ
ሆድ ሲብሰኝ ከላይ ትወርዳለህ
በደመናት ትረማመዳለህ
አዝ: እረኛዬ
ማረፊያዬ
ቃልህን ስትናገር
ልብን ያሳርፋል
የምትመክረው ምክር
ተስፋን ያሳድራል
ሆነህ ፡ አይቼሃለሁ
ልቤ ፡ አንተን ፡ ወዶሃል
የገባሀውን ፡ ቃል ፡ ኪዳን ፡ አትረሳም
የሰጠህውን ፡ ተስፋ ፡ አታጠፋም
ሌትና ፡ ቀን ፡ ሁሌ ፡ ትተጋልህ
እንዲፈጸም ፡ ቀኑን ፡ ታፈጥናለህ
ይህን፡ ላደርግ ፡ ኃይሌ ፡ እንዲህ ፡ አነሰ
ብለ ፡ አትመጣም ፡ ጉልበቴም ፡ ደከመ
በአንተው ፡ ምለህ ፡ መች ፡ እንዲ ፡ ይሆናል
ችሎታህ ፡ ሁሌ ፡ ያስተማምናል
አዝ: እረኛዬ
ማረፊያዬ
ቃልህን ስትናገር
ልብን ያሳርፋል
የምትመክረው ምክር
ተስፋን ያሳድራል
ሆነህ ፡ አይቼሃለሁ
ልቤ ፡ አንተን ፡ ወዶሃል
|