ድንቅ ፡ ነው ፡ ያረገው (Denq new Yaregew) - ዮሐንስ ፡ በላይ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዮሐንስ ፡ በላይ
(Yohannes Belay)

link=Yohannes Belay/{{{Album}}}


(3)

አልበም
(Album)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፮ (2014)
ቁጥር (Track):

(1)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዮሐንስ ፡ በላይ ፡ አልበሞች
(Albums by Yohannes Belay)

አዝ፦ ድንቅ ፡ ነው ፡ ያረገልኝ ፡ ጌታ ፡ ለእኔ
ድንቅ ፡ ነው ፡ የሰራልኝ ፡ ኢየሱስ ፡ ለእኔ
ምን ፡ ብዬ ፡ ልናገረው
ምን ፡ በዬ ፡ ልመልሰው
ውለታው ፡ እጅግ ፡ ብዙ ፡ ነው
ምን ፡ ብዬ ፡ ልናገረው
ምን ፡ በዬ ፡ ልመልሰው
ውለታው ፡ ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው (፪x)

አለኝ ፡ ምሥጋና ፡ አለኝ ፡ ክብር
አለኝ ፡ ዕልልታ ፡ አለኝ ፡ ክብር
ይክበር ፡ እግዚአብሔር (፪x)

በለቅሶ ፡ ዘርን ፡ የዘራሁት (አሃ)
አምላኬ ፡ ባየልኝ ፡ ብዬ ፡ ያልኩትን (አሃ)
የሃዘን ፡ ማቄን ፡ አወለቀና (አሃ)
ሳቅ ፡ ሆነ ፡ ቤቴ ፡ ጌታ ፡ ገባና ፡ አሃ ፡ ጌታ ፡ ገባና (፪x)

ያደረገው (አሃ)፡ እጅግ ፡ ብዙ (አሃ)
ለውለታው (አሃ) ፡ ምሥጋና ፡ አብዙ (አሃ)
የሰራልኝ (አሃ) ፡ እጅግ ፡ ብዙ (አሃ)
ለውለታው (አሃ) ፡ ምሥጋና ፡ አብዙ (አሃ)
እንዲህ ፡ በሉ (አሃ) ፡ አመስግኑ (አሃ)
ዕልል ፡ በሉ (አሃ) (፪x)

የደስታ ፡ ቀን ፡ ነው ፡ ዛሬ ፡ የምሥጋና ፡ የዝማሬ (፬x)

አዝ፦ ድንቅ ፡ ነው ፡ ያረገልኝ ፡ ጌታ ፡ ለእኔ
ድንቅ ፡ ነው ፡ የሰራልኝ ፡ ኢየሱስ ፡ ለእኔ
ምን ፡ ብዬ ፡ ልናገረው
ምን ፡ በዬ ፡ ልመልሰው
ውለታው ፡ እጅግ ፡ ብዙ ፡ ነው
ምን ፡ ብዬ ፡ ልናገረው
ምን ፡ በዬ ፡ ልመልሰው
ውለታው ፡ ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው

አለኝ ፡ ምሥጋና ፡ አለኝ ፡ ክብር
አለኝ ፡ ዕልልታ ፡ አለኝ ፡ ክብር
ይክበር ፡ እግዚአብሔር (፪x)

ለምስኪኑ ፡ ሰው ፡ ምንጭ ፡ አፍልቀሃል
ለደካከመው ፡ ሞገስ ፡ ሆነሃል
ምድረ ፡ በዳውን ፡ ያለመለምከው
በቅኔ ፡ መዝሙር ፡ ስምህን ፡ ያክብረው
አሃ ፡ ስምህን ፡ ያክብረው (፪x)

የደስታ ፡ ቀን ፡ ነው ፡ ዛሬ ፡ የምሥጋና ፡ የዝማሬ (፬x)

ያደረገው (አሃ)፡ እጅግ ፡ ብዙ (አሃ)
ለውለታው (አሃ) ፡ ምሥጋና ፡ አብዙ (አሃ)
የሰራልኝ (አሃ) ፡ እጅግ ፡ ብዙ (አሃ)
ለውለታው (አሃ) ፡ ምሥጋና ፡ አብዙ (አሃ)
እንዲህ ፡ በሉ (አሃ) ፡ አመስግኑ (አሃ)
ዕልል ፡ በሉ (አሃ) (፪x)