አትፈርብኝ (Ateferebegn) - ዮሐንስ ፡ በላይ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዮሐንስ ፡ በላይ
(Yohannes Belay)

Yohannes Belay 2.jpg


(2)

ሃሳቤን ፡ ፈውሰው
(Hasaben Fewesew)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፬ (2012)
ቁጥር (Track):

(8)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዮሐንስ ፡ በላይ ፡ አልበሞች
(Albums by Yohannes Belay)

አቤቱ ፡ በዘመኔ ፡ አትፈርብኝ ፡ ጌታ ፡ በእኔ(፫)
ኢየሱስ ፡ በዘመኔ ፡ አትዘንብኝ ፡ ጌታ ፡ በእኔ(፫)

(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ሕይወቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ አገልግሎቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው

(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ሕይወቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ኑሮዬን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው

በስምህ ፡ አጋንንት ፡ ቢወጣ
በስምህ ፡ ሽባ ፡ ቢንተረተር
ዘምሬ ፡ ቅኔን ፡ ተናግሬ
ተዓምራቶችን ፡ ሁሉ ፡ አድርጌ(፪)

ዓመጸኛ ፡ ተብዬ ፡ ከአንተ ፡ እንዳታርቀኝ
አቤቱ ፡ ዘመኔን ፡ በእጅህ ፡ አርግልኝ ፡ አብጀው(፪)

(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ሕይወቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ አገልግሎቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው

(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ሕይወቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ኑሮዬን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው

አቤቱ ፡ በዘመኔ ፡ አትፈርብኝ ፡ ጌታ ፡ በእኔ(፫)
ኢየሱስ ፡ በዘመኔ ፡ አትዘንብኝ ፡ ጌታ ፡ በእኔ(፫)

የሰጠኸኝ ፡ ፀጋ ፡ ስጦታ
መች ፡ ሰጋህ ፡ እኔ ፡ እንዳልወጣው
እንዳሰብከው ፡ እንዳቀድክልኝ
እንዳገለግልህስ ፡ ከመረጥከኝ(፪)

አቤቱ ፡ መንፈሴን ፡ በመንፈስህ ፡ ቃኘው
የስሜቴን ፡ ሳይሆን ፡ የአንተን ፡ ልናገረው(፪)

(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ሕይወቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ አገልግሎቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው

(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ሕይወቴን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ ኑሮዬን
(ይኽው) ፡ ይኽውና ፡ እየው