From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
r
|
ቴዎድሮስ ፡ ታደሰ (Teodros Tadesse)
|
|
፫ (3)
|
ዋ (Wa)
|
ዓ.ም. (Year):
|
፳ ፻ ፲ (2018)
|
ቁጥር (Track):
|
፭ (5)
|
ርዝመት (Len.):
|
4:36
|
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች (Other Songs in the Album)
|
|
የቴዎድሮስ ፡ ታደሰ ፡ አልበሞች (Albums by Teodros Tadesse)
|
|
ምን ፡ ጊዜም ፡ ማይረሳው ፡ ልቤ
ለእኔ ፡ ያረገው ፡ ውዴ
ብዘምረው ፡ ብዘምረው
ውለታው ፡ ብዙ ፡ ነው (፪x)
ተስፋ ፡ ቢስ ፡ ነበርኩ ፡ እኔማ ፡ ሞቴን ፡ የናፈኩኝ
ጨለማ ፡ ወርሶት ፡ ሕይወቴን ፡ መኖር ፡ የታከተኝ
አትሞትም ፡ በሕይወት ፡ ኑር ፡ አለኝ ፡ ከሰማይ ፡ ድምጽ ፡ መጣ
ድቅድቁ ፡ ሌሊት ፡ ነጋልኝ ፡ ለእኔም ፡ ፀሐይ ፡ ወጣ
ተዘርዝሮ ፡ አያልቅም ፡ ኢየሱስ ፡ ችርነቱ
ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው ፡ በዝቷል ፡ ደግነቱ
ቢወራ ፡ ቢነገር ፡ የማይሰለቸኝ
የእርሱ ፡ ምሕረት ፡ ነው ፡ ደግፎ ፡ ያቆመኝ
እኔማ ፡ አልችልም ፡ እንባ ፡ ይቀድመኛል
ብዙ ፡ ብዙ ፡ ነገር ፡ ትዝ ፡ ትዝ ፡ ይለኛል
እኔማ ፡ አልችልም ፡ እንባ ፡ ይቀድመኛል
ብዙ ፡ ብዙ ፡ ነገር ፡ ትዝ ፡ ትዝ ፡ ይለኛል
ምን ፡ ጊዜም ፡ ማይረሳው ፡ ልቤ
ለእኔ ፡ ያረገው ፡ ውዴ
ብዘምረው ፡ ብዘምረው
ውለታው ፡ ብዙ ፡ ነው (፪x)
በሰው ፡ ዓይን ፡ የማይሞላውን ፡ ሞገስን ፡ ያጠገበው
ከተዋረደ ፡ ስፍራ ፡ ላይ ፡ ከትቢያ ፡ ላይ ፡ ያነሳው
አይገርምም ፡ ቢያገለግለው ፡ ቢልለት ፡ ጐንበስ ፡ ቀና
ምሕረቱ ፡ የገነነለት ፡ ምስክር ፡ ነውና
ተዘርዝሮ ፡ አያልቅም ፡ ኢየሱስ ፡ ችርነቱ
ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው ፡ በዝቷል ፡ ደግነቱ
ቢወራ ፡ ቢነገር ፡ የማይሰለቸኝ
የእርሱ ፡ ምሕረት ፡ ነው ፡ ደግፎ ፡ ያቆመኝ
እኔማ ፡ አልችልም ፡ እንባ ፡ ይቀድመኛል
ብዙ ፡ ብዙ ፡ ነገር ፡ ትዝ ፡ ትዝ ፡ ይለኛል
እኔማ ፡ አልችልም ፡ እንባ ፡ ይቀድመኛል
ብዙ ፡ ብዙ ፡ ነገር ፡ ትዝ ፡ ትዝ ፡ ይለኛል
|