፫(3)
የደም ፡ ኪዳን (Yedem Kidan)
፪ (2)
አንተ ፡ ያልከው ፡ ይሁን ፡ በእኔ ፡ ላይ (፬x) ፍቃድህ ፡ ይፈጸም ፡ በእኔ ፡ ላይ (፬x) ሁሉን ፡ አስረከብኩህ ፡ ሕይወቴን ፡ ሰጠሁህ አንተ ፡ ያልከው ፡ ብቻ ፡ ይሁን ፡ ተስማማሁ ያለኝን ፡ ውሰደው ፡ አንተው ፡ ታይበት የእኔ ፡ ነው ፡ የምለው ፡ የለኝም ፡ ትምክት (፪x) ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ነዉ ሁሉ ፡ ካንተ ፡ ነዉ (፪x) የሆነዉ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ነዉ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ነዉ ሁሉ ፡ ካንተ ፡ ነዉ (፪x) የሆነዉ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ነዉ ሁሉ ፡ ካንተ ፡ ባንተ ፡ ሆኖልኛልና እኔ ፡ ለእኔ ፡ ምለው ፡ አይሆነኝምና ፍቃድህ ፡ በጐ ፡ ነው ፡ ፍጻሜውም ፡ ደስታ አንተ ፡ ያልከው ፡ ይሁን ፡ ይሻለኛል ፡ ጌታ (፪x) ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ነዉ ሁሉ ፡ ከንተ ፡ ነዉ (፪x) የሆነዉ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ነዉ