ኢየሱስ ቤቴ ሲገባ (Eyesus Bete Sigeba) - ተመስገን ማርቆስ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ተመስገን ማርቆስ
(Temesgen Markos)

Temesgen Markos 1.png


(1)

ላታደርግ ላትፈፅም
(Lataderg Latfetsem)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ (2007)
ቁጥር (Track):

(3)

ርዝመት (Len.): 6:04
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተመስገን ማርቆስ ፡ አልበሞች
(Albums by Temesgen Markos)

ቀናልኝ ፡ መንገዴ ፡ የሚያዋጣውን ፡ ይዤ
ሁሉ ፡ አማረልኝ ፡ በዚህ ፡ በወዳጄ
ክብርን ፡ ሳላስበው ፡ መጣ ፡ ወደቤቴ
ተደላድያለሁ ፡ አርፌ ፡ በአባቴ

አለፈ ፡ እንደ ፡ ዋዛ
ተረሳ ፡ ያ ፡ ሁሉ ፡ መከራ

ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ወዳጄ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ (፪x)

ምናገረው ፡ አለኝ ፡ ክተደረገልኝ
ቸር ፡ ነው ፡ የእኔ ፡ አባት ፡ ዛሬ ፡ ላይ ፡ አቆመኝ
አንደበቴን ፡ ልክፈት ፡ ላውራው ፡ ልመስክር
ከጌታዬ ፡ ሌላ ፡ አልውቅም ፡ ክብር

አለፈ ፡ እንደ ፡ ዋዛ
ተረሳ ፡ ያ ፡ ሁሉ ፡ መከራ

ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ወዳጄ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ (፪x)

ቀናልኝ ፡ መንገዴ ፡ የሚያዋጣውን ፡ ይዤ
ሁሉ ፡ አማረልኝ ፡ በዚህ ፡ በወዳጄ
ክብርን ፡ ሳላስበው ፡ መጣ ፡ ወደቤቴ
ተደላድያለሁ ፡ አርፌ ፡ በአባቴ

ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ወዳጄ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ (፪x)

አለፈ ፡ እንደ ፡ ዋዛ
ተረሳ ፡ ያ ፡ ሁሉ ፡ መከራ

ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ወዳጄ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ (፪x)

ቀናልኝ ፡ መንገዴ ፡ የሚያዋጣውን ፡ ይዤ
ሁሉ ፡ አማረልኝ ፡ በዚህ ፡ በወዳጄ
ክብርን ፡ ሳላስበው ፡ መጣ ፡ ወደቤቴ
ተደላድያለሁ ፡ አርፌ ፡ በአባቴ

አለፈ ፡ እንደ ፡ ዋዛ
ተረሳ ፡ ያ ፡ ሁሉ ፡ መከራ

ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ኢየሱስ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ
ወዳጄ ፡ ቤቴ ፡ ሲገባ (፬x)