Tamrat Haile/Ahunem Alehu Bemerkebu/Ahunem Alehu Bemerkebu

From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
Jump to: navigation, search

ዘማሪ ታምራት ሃይሌ
ርዕስ አሁንም አለሁ በመርከቡ
አልበም አሁንም አለሁ በመርከቡ

አዝ

አሁንም አለሁ በመርከቡ
ገና አልደረሰም ከወደቡ
መውረድ አልሻም እጓዛለሁ
ውኋ እንዳይበላኝ እፈራለሁ

ተሳፍሬአለሁ በባቡሩ
ገና አልደረሰም ከሰፈሩ
መቆም አልሻም በመንገዱ
ይቆራርጣል ሐዲዱ

አዝ

አሁንም አለሁ በመርከቡ
ገና አልደረሰም ከወደቡ
መውረድ አልሻም እጓዛለሁ
ውኋ እንዳይበላኝ እፈራለሁ


ስንቶች ተጓዙ ከእኔ ጋራ
ሸለቆ ወርደው ወጡ ተራራ
እየመሰለኝ ከጐኔ እያሉ
እኔ መች አወቅሁ እንደተበሉ


አሁንም አለሁ በመርከቡ
ገና አልደረሰም ከወደቡ
መውረድ አልሻም እጓዛለሁ
ውኋ እንዳይበላኝ እፈራለሁ


ሳይመርምሩ ጊዜ ዘመኑን
ሳያውቁት ውኋው ጥልቅ መሆኑን
መንሸራሸር እያማራቸው
ሳያውቁት ድንገት ውጦ አስቀራቸው


አዝ አሁንም አለሁ በመርከቡ ገና አልደረሰም ከወደቡ መውረድ አልሻም እጓዛለሁ ውኋ እንዳይበላኝ እፈራለሁ

ስንቱን አልፌ እዚህ መድረሴ
በፀጋው እንጂ መቼ በራሴ
ጌታ ሰጥቶኛል አቅሜን መለኪያ
ከፀጋው በቀር የለኝ መመኪያ



አሁንም አለሁ በመርከቡ
ገና አልደረሰም ከወደቡ
መውረድ አልሻም እጓዛለሁ
ውኋ እንዳይበላኝ እፈራለሁ

መርከቡ ሲቆም በየወደቡ

ወራጁን ሲያወርድ ሌሎች ሲገቡ በየከተማው ባቡሩም ሲያልፍ እንዱን ሲያሳፍር ሌላውን ሲያራግፍ ከጫፍ የሚደርስ ማን ይሆን እንጃ አጽናኝ እያልኩኝ ይዣለሁ ምልጃ
አሁንም አለሁ በመርከቡ
ገና አልደረሰም ከወደቡ
መውረድ አልሻም እጓዛለሁ
ውኋ እንዳይበላኝ እፈራለሁ