የመኖሬ ፡ ምክንያት (Yemenorie Mekneyat) - ሳሙኤል ፡ ንጉሤ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሳሙኤል ፡ ንጉሤ
(Samuel Negussie)

Samuel Negussie 1.jpg


(1)

በእግዚአብሔር ፡ ዓለም
(BeEgziabhier Alem)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፯ (2014)
ቁጥር (Track):

(10)

ጸሐፊ (Writer):
(ky
Property "Writer" has been marked for restricted use.
)
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሳሙኤል ፡ ንጉሤ ፡ አልበሞች
(Albums by Samuel Negussie)

እንዴት እንዴት ይረሳል የዋልክልኛ
እንዴት እንዴት ይረሳል ያረክልኛ
የማይጠፋ ከልብ የማይረሳ ውለታ አለብኝ
የማይጠፋ ከልብ የማይወጣ ውለታ አለብኝ
የማይጠፋ ከልብ የማይረሳ ውለታ አለብኝ
የማይጠፋ ከልብ የፍቅር እዳ እኔስ አለብኝ

አመስግናልሁ እንደገና በአንተ በአንተ ታስቤአልሁና
አመስግናልሁ ደጋግሜ ምህርትህ ፍቅርህ ሰው አርጎኛል እኔን
የመኖሬ ምክነያት የሕይወቴ ዋና
የሰላሜ ምንጩ ኢየሱስ ላምልክህ እንደገና
የመቆሜ ምክንያት የሕይወቴ ዋና
የሰላሜ ምንጩ ኢየሱስ ላምልክህ እንደገና

የድሌን ብርሃን ሲፈነጥቅ ሰማይ አይረሳውም ልቤ አይረሳውም አይረሳውም አልዘነጋውም
ቀንዴ ከፍ ከፍ ሲል በጠላቶቼ ላይ አይረሳውም ልቤ አይረሳውም አይረሳውም አልዘነጋውም
ምክንይቴ ነህ አንተህ ይህን አውቃለሁ አይረሳውም ልቤ አይረሳውም አይረሳውም አልዘነጋውም
ለዚህ ያደረስከኝ ፍቅርህ እኮ ነው አይረሳውም ልቤ አይረሳውም አይረሳውም አልዘነጋውም

ኢየሱስ ትዝ ትዝ እያለኝ ትዝ ትዝ እያለኝ ሁሉም ያረክልኝ
ኢየሱስ በገናን አነሳው ደግሞ ልቀኝልህ መዘመር ጀመርኩኝ
ኢየሱስ የሕየወቴ ትርጉም የመኖሬ ዋና ባንተ ስለሆነ
ኢየሱስ ክማመስገን በቀር ላንተ የምሰጥው ሌላማ ምን አለኝ

አመስግናልሁ …>

አስጨናቂ ቀኖች ከእምነት የሚያጎሉ አይረሳውም ልቤ አይረሳውም አይረሳውም አልዘነጋውም
ሲሉኝ ሞኝንተ ነው ባንተ መታመኑ አይረሳውም ልቤ አይረሳውም አይረሳውም አልዘነጋውም
በፀጋ ደግፈህ አፅንተህ እንዳቆምከኝ አይረሳውም ልቤ አይረሳውም አይረሳውም አልዘነጋውም
መልካምነትህን ብዙ እንዳሳየኽኝ አይረሳውም ልቤ አይረሳውም አይረሳውም አልዘነጋውም

ኢየሱስ ትዝ ትዝ እያለኝ ...>

አመስግናልሁ ...>