Samuel Abebe/Yemengedie Mebrat/Tsegawen Geletena

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

አዝ፦ ኧረ ፡ የትኛው ፡ ነው ፡ የኔ ፡ መልካም ፡ ሥራ ለመዳኔ ፡ ምክንያት ፡ ሆኖ ፡ የሚጠራ የራሴ ፡ ጥረት ፡ ግረት ፡ ያለኝ ፡ አቅም ፡ ጉልበት ከቶ ፡ ኣላዳነኝም ፡ ከዘላለም ፡ ውድቀት

ሕሊናዬን ፡ ሲወቅሰኝ ፡ እየደገመ ፡ ሲከሰኝ ዓለም ፡ መሞትን ፡ ስትሰብከኝ ኢየሱስ ፡ ግን ፡ ሕይወት ፡ ሆነልኝ ተስፋ ፡ መቁረጥን ፡ ስትነግረኝ ኢየሱስ ፡ ግን ፡ ተስፋ ፡ ሆነልኝ (፪x)

ከዓለም ፡ ጋር ፡ ተጣብቄ በኃጢያት ፡ ገመድ ፡ ታንቄ ፀጋውን ፡ ገለጠና ፡ አስካደኝ ፡ ወረሰኝና መንፈሱን ፡ አፈሰሰና ፡ ለያየኝ ፡ የራሱ ፡ አረገኝና (፪x)

አዝ፦ ኧረ ፡ የትኛው ፡ ነው ፡ የኔ ፡ መልካም ፡ ሥራ ለመዳኔ ፡ ምክንያት ፡ ሆኖ ፡ የሚጠራ የራሴ ፡ ጥረት ፡ ግረት ፡ ያለኝ ፡ አቅም ፡ ጉልበት ከቶ ፡ ኣላዳነኝም ፡ ከዘላለም ፡ ውድቀት (፪x)

ሕሊናዬን ፡ ሲወቅሰኝ ፡ እየደገመ ፡ ሲከሰኝ ዓለም ፡ መሞትን ፡ ስትሰብከኝ ኢየሱስ ፡ ግን ፡ ሕይወት ፡ ሆነልኝ ተስፋ ፡ መቁረጥን ፡ ስትነግረኝ ኢየሱስ ፡ ግን ፡ ተስፋ ፡ ሆነልኝ (፪x)

ከዓለም ፡ ጋር ፡ ተጣብቄ በኃጢያት ፡ ገመድ ፡ ታንቄ ፀጋውን ፡ ገለጠና ፡ አስካደኝ ፡ ወረሰኝና መንፈሱን ፡ አፈሰሰና ፡ ለያየኝ ፡ የራሱ ፡ አረገኝና (፪x)

አዝ፦ ኧረ ፡ የትኛው ፡ ነው ፡ የኔ ፡ መልካም ፡ ሥራ ለመዳኔ ፡ ምክንያት ፡ ሆኖ ፡ የሚጠራ የራሴ ፡ ጥረት ፡ ግረት ፡ ያለኝ ፡ አቅም ፡ ጉልበት ከቶ ፡ ኣላዳነኝም ፡ ከዘላለም ፡ ውድቀት (፪x)