ሳላቋርጥ ፡ አመሰግንሃለሁኝ (Salaquaret Amesegenehalehugn) - ሮማን ፡ ሎሬንሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሮማን ፡ ሎሬንሶ
(Roman Lorenso)

Lyrics.jpg


(1)

ጌታ ፡ ብቻ ፡ ታማኝ ፡ ነው
(Gieta Becha Tamagn New)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ (2006)
ቁጥር (Track):

፲ ፬ (14)

ርዝመት (Len.): 5:34
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሮማን ፡ ሎሬንሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Roman Lorenso)

አዝሳላቋርጥ ፡ አመሰግንሀለሁኝ ፡ አመሰግንሀለሁኝ (፪x)
ከአንተ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ብዙ ፡ ተቀብያለሁኝ ፡ አመስግንሀለሁኝ
ሁሉ ፡ ከአንተ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ሁሉ ፡ ደግሞ ፡ ለአንተ ፡ ነውና ፡ አሃ
ይሄው ፡ ምሥጋና

እንደ ፡ ወደድከኝ ፡ ወድጀሃለሁ
ንጉሥ ፡ ሆይ ፡ ንገሥ ፡ ንገሥ ፡ አላለሁ
እንዳከበርከኝ ፡ አከብርሃለሁ
ባርኮቴ ፡ ሆይ ፡ እባርክሃለሁኝ (፬x)

አዝሳላቋርጥ ፡ አመሰግንሀለሁኝ ፡ አመሰግንሀለሁኝ (፪x)
ከአንተ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ብዙ ፡ ተቀብያለሁኝ ፡ አመስግንሀለሁኝ
ሁሉ ፡ ከአንተ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ሁሉ ፡ ደግሞ ፡ ለአንተ ፡ ነውና ፡ አሃ
ይሄው ፡ ምሥጋና

እንዳልተቀበለ ፡ እንዴት ፡ እሆናለሁ
ማዳንህን ፡ እኔ ፡ እኔ ፡ አይቻለሁ
ባለውለታዬ ፡ ክበር ፡ እላለሁ
አንተኑ ፡ ብቻ ፡ እባርክሃለሁኝ) (፬x)

አዝሳላቋርጥ ፡ አመሰግንሀለሁኝ ፡ አመሰግንሀለሁኝ (፪x)
ከአንተ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ብዙ ፡ ተቀብያለሁኝ ፡ አመስግንሀለሁኝ
ሁሉ ፡ ከአንተ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ሁሉ ፡ ደግሞ ፡ ለአንተ ፡ ነውና ፡ አሃ
ይሄው ፡ ምሥጋና

ረዳቴ ፡ ሆይ ፡ እኔ ፡ ላንተ ፡ እዘምራለሁ
ገና ፡ ለክብርህ ፡ ለክብርህ ፡ሮጣ ለሁ
ለጠላቴ ፡ ሽንፈት ፡ ድልን ፡ አውጃለሁ
በምሥጋና ፡ አንተን ፡ እባርክሃለሁኝ (፬x)

አዝሳላቋርጥ ፡ አመሰግንሀለሁኝ ፡ አመሰግንሀለሁኝ (፪x)
ከአንተ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ብዙ ፡ ተቀብያለሁኝ ፡ አመስግንሀለሁኝ
ሁሉ ፡ ከአንተ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ሁሉ ፡ ደግሞ ፡ ለአንተ ፡ ነውና ፡ አሃ
ይሄው ፡ ምሥጋና

ስላደረክልኝ ፡ ምን ፡ እመልሳለሁ
ታምራትህ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ እኮ ፡ ነው
በወንድሞች ፡ መካከል ፡ ስምን ፡ እጠራሃለሁ
ኢኢየሱስ ፡ ሆይ ፡ እባርክሃለሁ (፪x)

አዝሳላቋርጥ ፡ አመሰግንሀለሁኝ ፡ አመሰግንሀለሁኝ (፪x)
ከአንተ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ብዙ ፡ ተቀብያለሁኝ ፡ አመስግንሀለሁኝ
ሁሉ ፡ ከአንተ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ሁሉ ፡ ደግሞ ፡ ለአንተ ፡ ነውና ፡ አሃ
ይሄው ፡ ምሥጋና