From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
አዝ፦ የመድኃኒቴ ፡ አምላክ ፡ ከፊቴ ፡ ሁን ፡ አንተ
እከተልሃለሁ ፡ አታውቅም ፡ ተሳስተህ
ከአንተ ፡ እየተማርኩ ፡ ሕይወቴ ፡ ይገራ
ጭምተኛ ፡ ልሁን ፡ እንድመስልህ ፡ ልትጋ
እከተልሃለሁ ፡ (ጌታ) ፡ እከተልሃለሁ ፡ (ኦ)
ከአንተ ፡ ትህትናን ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ የምማረው
እከተልሃለሁ ፡ ጌታ ፡ እከተልሃለሁ
ከአንተ ፡ ቅድስና ፡ (ቅድስና)
ብዙ ፡ ነው ፡ የምማረው
ትልቅ ፡ ሆነህ ፡ ሳለህ ፡ ከሁሉ ፡ የምትበልጥ
ደቀ ፡ መዘሙርቱን ፡ እግራቸውን ፡ አጠብክ
ትዕቢተኝነትን ፡ ከአንተ ፡ ዘንድ ፡ አላየሁ
ራስን ፡ ዝቅ ፡ ማድረግ ፡ ከአንተ ፡ እማራለሁ
አዝ፦ የመድኃኒቴ ፡ አምላክ ፡ ከፊቴ ፡ ሁን ፡ አንተ
እከተልሃለሁ ፡ አታውቅም ፡ ተሳስተህ
ከአንተ ፡ እየተማርኩ ፡ ሕይወቴ ፡ ይገራ
ጭምተኛ ፡ ልሁን ፡ እንድመስልህ ፡ ልትጋ
እከተልሃለሁ ፡ (ጌታ) ፡ እከተልሃለሁ ፡ (ኦ)
ከአንተ ፡ ትህትናን ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ የምማረው
እከተልሃለሁ ፡ ጌታ ፡ እከተልሃለሁ
ከአንተ ፡ ቅድስና ፡ (ቅድስና)
ብዙ ፡ ነው ፡ የምማረው
የሥጋዊ ፡ ነገር ፡ ማልመድ ፡ ሰውነትን
ለጥቂት ፡ ይጠቅማል ፡ ይሰጣል ፡ ጊዜያዊ ፡ ደስታ
ግን ፡ ጌታ ፡ አንተን ፡ መምሰል ፡ የዘለዓለሙን
እጅግ ፡ ተስፋ ፡ አለው ፡ መከተል ፡ አንተን (፪x)
አዝ፦ የመድኃኒቴ ፡ አምላክ ፡ ከፊቴ ፡ ሁን ፡ አንተ
እከተልሃለሁ ፡ አታውቅም ፡ ተሳስተህ
ከአንተ ፡ እየተማርኩ ፡ ሕይወቴ ፡ ይገራ
ጭምተኛ ፡ ልሁን ፡ እንድመስልህ ፡ ልትጋ
እከተልሃለሁ ፡ (ጌታ) ፡ እከተልሃለሁ ፡ (ኦ)
ከአንተ ፡ ትህትናን ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ የምማረው
እከተልሃለሁ ፡ ጌታ ፡ እከተልሃለሁ
ከአንተ ፡ ቅድስና ፡ (ቅድስና)
ብዙ ፡ ነው ፡ የምማረው
|