Mesfin Gutu/Endihu Bewaza/Egziabhieren Bemetemamen

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ዘማሪ መስፍን ጉቱ ርዕስ እግዚአብሔርን በመተማመን አልበም እንዲሁ በዋዛ

ኧረ ስንቱ በአንተ ታለፈ የእኔ ጌታ በአንተ ታለፈ (፪x)

እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ ኃይላቸውን ያድሳሉ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ

መስሎት ነበር ጠላቴ ደክሜ የምቀር እግዚአብሔር ግን በረታኝ ሆነልኝ ግርማ ሞገስ ዛሬ ይኸው ዘምራለሁ ድካሜን ረስቻለሁ ሥምህን አከብራለሁ ንገሥ እልሃለሁ (፪x)

አልደከምኩም አልታከትኩም ጌታ ሆኖኝ ኃይሌ ዘለዓለም አመልከዋለሁ ኢየሱስ ጌታዬ በደስታ በዕልልታ በአክብሮት ደግሞም በሆታ ሥምህን አከብራልሁ ንገሥ እልሃለሁ