Mesfin Gutu/Endihu Bewaza/Egziabhieren Bemetemamen

From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
Jump to: navigation, search


ዘማሪ መስፍን ጉቱ
ርዕስ እግዚአብሔርን በመተማመን
አልበም እንዲሁ በዋዛ

ኧረ ስንቱ በአንተ ታለፈ
የእኔ ጌታ በአንተ ታለፈ (፪x)

እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ
ኃይላቸውን ያድሳሉ
እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ

መስሎት ነበር ጠላቴ ደክሜ የምቀር
እግዚአብሔር ግን በረታኝ ሆነልኝ ግርማ ሞገስ
ዛሬ ይኸው ዘምራለሁ ድካሜን ረስቻለሁ
ሥምህን አከብራለሁ ንገሥ እልሃለሁ (፪x)

አልደከምኩም አልታከትኩም ጌታ ሆኖኝ ኃይሌ
ዘለዓለም አመልከዋለሁ ኢየሱስ ጌታዬ
በደስታ በዕልልታ በአክብሮት ደግሞም በሆታ
ሥምህን አከብራልሁ ንገሥ እልሃለሁ
<\poem>