ምሥጋና ፡ ሆሆ (Mesgana Hoho) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Lyrics.jpg


()

ምሥጋና ፡ መልካም ፡ ነው
(Mesgana Melkam New)

ቁጥር (Track):

፲ ፩ (11)

ርዝመት (Len.): 6:07
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝምሥጋና ፡ ሆሆ (፬x)
ፈርዖንና ፡ ሠራዊቱን ፡ በኤርትራ ፡ ባሕር ፡ ጣለ
ምሥጋና ፡ ሆሆ ፡ ምሥጋና ፡ ሆሆ

የእስራኤል ፡ ተስፋ ፡ ሆኖ ፡ ተጽፏል ፡ እሆሆ
የእስራኤል ፡ አምላክ ፡ ሆ
ዛሬም ፡ ገናና ፡ ሆ
የሙሴ ፡ አምላክ
ዛሬም ፡ ገናና ፡ ሆ

አዝምሥጋና ፡ ሆሆ (፬x)
ፈርዖንና ፡ ሠራዊቱን ፡ በኤርትራ ፡ ባሕር ፡ ጣለ
ምሥጋና ፡ ሆሆ ፡ ምሥጋና ፡ ሆሆ

ጠላት ፡ አስድጄ ፡ እይዛለሁ ፡ እያለ
ሠራዊቱ ፡ ሁሉ ፡ በባህር ፡ ተጣለ
የእስራኤል ፡ አምላክ ፡ ሆ
ዛሬም ፡ ገናና ፡ ሆ
የሙሴ ፡ አምላክ ፡ ሆ
ዛሬም ፡ ገናና ፡ ሆ

አዝምሥጋና ፡ ሆሆ (፬x)
ፈርዖንና ፡ ሠራዊቱን ፡ በኤርትራ ፡ ባሕር ፡ ጣለ
ምሥጋና ፡ ሆሆ ፡ ምሥጋና ፡ ሆሆ

የድል ፡ ፡ ነሺዎች ፡ ድምጽ ፡ ከሩቅ ፡ አስተጋባ
ምሥጋናው ፡ እልልታው ፡ ከመቅደሱ ፡ ገባ
የእስራኤል ፡ አምላክ ፡ ሆ
ዛሬም ፡ ገናና ፡ ሆ
የሙሴ ፡ አምላክ
ዛሬም ፡ ገነነ ፡ ሆ

አዝምሥጋና ፡ ሆሆ (፬x)
ፈርዖንና ፡ ሠራዊቱን ፡ በኤርትራ ፡ ባሕር ፡ ጣለ
ምሥጋና ፡ ሆሆ ፡ ምሥጋና ፡ ሆሆ

ሴቶች ፡ ባሪያዎቹ ፡ ከበሮውን ፡ አንሱ
ወንዶቹም ፡ በሆታ ፡ ምሥጋናውን ፡ አምጡ
ለድሉ ፡ ጌታ ፡ ይምጣ ፡ ዕልልታ ፡ ሆ
ኤልሻዳይ ፡ ጌታ ፡ የማይረታ ፡ ሆ

አዝምሥጋና ፡ ሆሆ (፬x)
ፈርዖንና ፡ ሠራዊቱን ፡ በኤርትራ ፡ ባሕር ፡ ጣለ
ምሥጋና ፡ ሆሆ ፡ ምሥጋና ፡ ሆሆ

ዛሬም ፡ የእኛ ፡ ጌታ ፡ ጠላትን ፡ የረታ
አሳዳጄን ፡ ያዘው ፡ ወጥመዱም ፡ ተረታ
ለድሉ ፡ ጌታ ፡ ይምጣ ፡ ዕልልታ ፡ ሆ
ኤልሻዳይ ፡ ጌታ ፡ የማይረታ ፡ ሆ

አዝምሥጋና ፡ ሆሆ (፬x)
ፈርዖንና ፡ ሠራዊቱን ፡ በኤርትራ ፡ ባሕር ፡ ጣለ
ምሥጋና ፡ ሆሆ ፡ ምሥጋና ፡ ሆሆ