ይመሥገን (Yemesgen) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 1.jpg


(1)

እንዴት ፡ ድንቅ ፡ አምላክ ፡ ነው
(Endiet Denq Amlak New)

ቁጥር (Track):

(1)

ርዝመት (Len.): 3:25
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

እንቅፋት ፡ ሳይነካን
ደካሞች ፡ ብንሆን ፡ እንኳን ፡ በጌታ ፡ ጥላ ፡ ተጠለን
ተጠለን ፡ ይመሥገን
ምስኪኖቹን ፡ የወደደን ፡ ፍፁም ፡ ነውና ፡ ያመነው
. (1) . ፡ ያመነው
ይኸውና ፡ ዛሬም ፡ ከሕዝብህ ፡ ጋር ፡ ልንሄድ ፡ ቆመናል
ቆመናል ፡ ይመሥገን

አዝይመሥገን (፪x) ፡ እርሱ ፡ ደካሞችንን ፡ አልጠላም
ምስኪኖችን ፡ አልጠላም ፡ ይመሥገን ፡ ምስኪኖችን ፡ አልጠላም (፪x)

የሚመጣው ፡ ዘመን ፡ ፍፁም ፡ ቢሆን ፡ በጌታ ፡ እስካለን
በፍፁም ፡ አንፈራም
የወደደን ፡ አይተኛ ፡ ያፈቀረንም ፡ አልጐደለም
ይመራል ፡ ይመስገን
. (2) .
ልንኖር ፡ ፈቅዶ
የነገሥታትንም ፡ ንጉሥ ፡ የጌቶችንም ፡ ጌታ ፡ ጌታችን
ኢየሱስን ፡ እያየን

አዝይመሥገን (፪x) ፡ እርሱ ፡ ደካሞችንን ፡ አልጠላም
ምስኪኖችን ፡ አልጠላም ፡ ይመሥገን ፡ ምስኪኖችን ፡ አልጠላም (፪x)

የምስክር ፡ ድንኳን ፡ መድረክ ፡ ቢከፈትና ፡ በአገራችን
ልናይ ፡ ልንዘግብ
በመለከት ፡ ድምፅ ፡ በወጀብ ፡ የጠራን ፡ ድምፅ ፡ ከሰማይ ፡ ላይ
ከሰማይ ፡ ለሕይወት
በምሥጋና ፡ ልንሞላ ፡ ከሽማግሌዎች ፡ ጋራ
በደስታ ፡ ልንዘምር
ከሚወደን ፡ ከበጉ ፡ ጋር ፡ ከጻድቃንም ፡ ጋር ፡ ከብረናል
ለዘመናት ፡ ይክበር

አዝይመሥገን (፪x) ፡ እርሱ ፡ ደካሞችንን ፡ አልጠላም
ምስኪኖችን ፡ አልጠላም ፡ ይመሥገን ፡ ምስኪኖችን ፡ አልጠላም (፪x)