ኦ ፡ እግዚአብሔር (O Egziabhier) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
Broom.png ይህ ፡ ጽሑፍ ፡ ገና ፡ አልተረጋገጠም ። እርማቶች ፡ ሊያስፈልጉት ፡ ይችላል ። ከቻሉ ፡ እርስዎ ፡ ያሻሽሉት
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 1.jpg


(1)

እንዴት ፡ ድንቅ ፡ አምላክ ፡ ነው
(Endiet Denq Amlak New)

ቁጥር (Track):

፲ ፪ (12)

ርዝመት (Len.): 3:58
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝ፦ ኦ ፡ በእግዚአብሔር ፡ ማዳን ፡ ደስ ፡ ይለኛል (፪x)
በጽኑ ፡ ክንዱ ፡ ደግፎኛል
ይመስገን ፡ በምድር ፡ በሰማይ
እስከ ፡ ዘለዓለም ፡ ክብሩ ፡ ይታይ

ቃል ፡ ኪዳኑ ፡ ጽኑ ፡የጠራኝ፡ ታማኝ ፡ ነው
እንደሰው ፡ አይደለም ፡ ሀይለኛው ፡ ብርቱ ፡ ነው
በሞቱ ፡ ዋጋ ፡ ገዝቶን ፡ በደሙ ፡ ተቤዠን
በፀናውም ፡ ክንዱ ፡ ከጠላት ፡ ነጠቀን

አዝ፦ ኦ ፡ በእግዚአብሔር ፡ ማዳን ፡ ደስ ፡ ይለኛል (፪x)
በጽኑ ፡ ክንዱ ፡ ደግፎኛል
ይመስገን ፡ በምድር ፡ በሰማይ
እስከ ፡ ዘለዓለም ፡ ክብሩ ፡ ይታይ

ከፊቴ ፡ ቢደቀን ፡ ዮርዳኖስ ፡ ቢታየኝ
ፈርኦን ፡ ከኋላ ፡ በጦር ፡ ቢከተለኝ
የእሳት ፡ ሰረገላ ፡በሽ፡ ውኃ ፡ ገብተው
ያድነኛል ፡ ኢየሱስ ፡ ታምራትን ፡ ሰርቶ

አዝ፦ ኦ ፡ በእግዚአብሔር ፡ ማዳን ፡ ደስ ፡ ይለኛል (፪x)
በጽኑ ፡ ክንዱ ፡ ደግፎኛል
ይመስገን ፡ በምድር ፡ በሰማይ
እስከ ፡ ዘለዓለም ፡ ክብሩ ፡ ይታይ

መሪዬ ፡ ማንን ፡ ነው ፡ ከሃያላን መሃል
እግዚአብሔርን ፡ ሳውቀው ፡ እሳት ፡ የሚያጠፋ
አደረ ፡
ገንዘብ ፡ ስላላየ???????????
እንደነዶ ፡ ???????????
እንደተበላየ???????????

አዝ፦ ኦ ፡ በእግዚአብሔር ፡ ማዳን ፡ ደስ ፡ ይለኛል (፪x)
በጽኑ ፡ ክንዱ ፡ ደግፎኛል
ይመስገን ፡ በምድር ፡ በሰማይ
እስከ ፡ ዘለዓለም ፡ ክብሩ ፡ ይስፋ

ባያድነኝ ፡ እንኳን ፡ . (5) .

??????? ፡ ልትሆን ፡ በእርሱ ፡ ክብር
ከቶ ፡ ላትጠፋ ፡ ማንም ፡ ላያገኛት
ለክብሩ ፡ . (4) .
፡ በመጨረሻው ፡ ቀን???

አዝ፦ ኦ ፡ በእግዚአብሔር ፡ ማዳን ፡ ደስ ፡ ይለኛል (፪x)
በጽኑ ፡ ክንዱ ፡ ደግፎኛል
ይመስገን ፡ በምድር ፡ በሰማይ
እስከ ፡ ዘለዓለም ፡ ክብሩ ፡ ይስፋ (፪x)