ማዳኑን (Madanun) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 1.jpg


(1)

እንዴት ፡ ድንቅ ፡ አምላክ ፡ ነው
(Endiet Denq Amlak New)

ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 4:03
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

ለውጦናልና ፡ ጌታችን ፡ በክብሩ
እንመሰክራለን ፡ ሰዎች ፡ ይህን ፡ ስሙ
የቀደመውን ፡ እርሱ ፡ የቀደመውን ፡ ሀዘን
ዛሬ ፡ በኢየሱስ ፡ ደም ፡ ይኸው ፡ ታጠበልን

አዝ፦ ማዳኑን ፡ አይተነዋል
ፍቅሩን ፡ ቀምሰነዋል
ስለዚህ ፡ ክብሩ ፡ ይኸው
ለጌታ ፡ የሚሰጠው (፪x)

አዳኝ ፡ የፍጥረታት ፡ ሆነህ ፡ አንተ ፡ ጌታ
መሠረታችን ፡ ጠብቋል ፡ አይፈታ
ይህንን ፡ ትንሣዔ ፡ ላላገኙ ፡ ሁሉ
እንመሰክራለን ፡ በሥሙ ፡ እንዲድኑ

አዝ፦ ማዳኑን ፡ አይተነዋል
ፍቅሩን ፡ ቀምሰነዋል
ስለዚህ ፡ ክብሩ ፡ ይኸው
ለጌታ ፡ የሚሰጠው (፪x)

የኃይለ ፡ ቃል ፡ ዝርግ ፡ ሰማይ ፡ ዘርግተሃል
የማይሞላን ፡ ነገር ፡ . (1) .
የነበረን ፡ ሁሉ ፡ ዳግመኛ ፡ ተወለደ
ስላየነው ፡ መልካም ፡ እንመሰክራለን

አዝ፦ ማዳኑን ፡ አይተነዋል
ፍቅሩን ፡ ቀምሰነዋል
ስለዚህ ፡ ክብሩ ፡ ይኸው
ለጌታ ፡ የሚሰጠው (፪x)

...