ከኢየሱስ ፡ ጋር (Keyesus Gar) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 1.jpg


(1)

እንዴት ፡ ድንቅ ፡ አምላክ ፡ ነው
(Endiet Denq Amlak New)

ቁጥር (Track):

(8)

ርዝመት (Len.): 3:27
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝ፦ ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ ይመረጣል
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ በዱር
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ ይመረጣል
በዱር ፡ ከኢየሱስ ፡ ጋር (፪x)

ሀዘን ፡ በበዛበት ፡ ስፍራ
መቅረብ ፡ ከኢየሱስ ፡ ጋራ
ይመረጣል ፡ መኖር ፡ ተጐሳቅሎ
የዓለም ፡ ሞኝ ፡ ተብሎ

አዝ፦ ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ ይመረጣል
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ በዱር
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ ይመረጣል
በዱር ፡ ከኢየሱስ ፡ ጋር (፪x)

በስብከት ፡ ሞኝነት ፡ ታምኖ
በጌታ ፡ በኢየሱስ ፡ ድኖ
ጣፋጭነት ፡ ያለው ፡ ሕይወት ፡ ይዞ
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ ጉዞ

አዝ፦ ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ ይመረጣል
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ በዱር
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ ይመረጣል
በዱር ፡ ከኢየሱስ ፡ ጋር (፪x)

በዱር ፡ . (2) .
. (3) . ፡ ዋጋ ፡ አጥተናል
ስለሆነ ፡ ታምነህ ፡ ተሰማራ
ከኢየሱስ ፡ ጋራ

አዝ፦ ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ ይመረጣል
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ በዱር
ከኢየሱስ ፡ ጋር ፡ መኖር ፡ ይመረጣል
በዱር ፡ ከኢየሱስ ፡ ጋር (፪x)