ከመቃብር ፡ በላይ (Kemeqaber Wediya) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
Broom.png ይህ ፡ ጽሑፍ ፡ ገና ፡ አልተረጋገጠም ። እርማቶች ፡ ሊያስፈልጉት ፡ ይችላል ። ከቻሉ ፡ እርስዎ ፡ ያሻሽሉት
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 1.jpg


(1)

እንዴት ፡ ድንቅ ፡ አምላክ ፡ ነው
(Endiet Denq Amlak New)

ቁጥር (Track):

፲ ፭ (15)

ርዝመት (Len.): 3:02
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝ፦ ከመቃብር ፡ ወዲያ ፡ ማን ፡ ይከተለኛል
ዝናም ፡ ይከዳኛል ፡ ሃብትም ፡ ይተወኛል ፡ ጊዜም ፡ ይረሳኛል
ሁሉም ፡ ይቅር ፡ ኢየሱስ ፡ ያዋጣናል

ሃብቴም ፡ አሁን ፡ ያልፋል
ቁመናም ፡ እንድ ፡ ቀን ፡ ይጥለኛል
ሁሉም ፡ ይጥላል
የጌታዬ ፡ ዝና ፡ ዘላቂ ፡ ነውና
ፍቅር ፡ ባለዝና
ከመቃብር ፡ ወዲያ ፡ መጠለያ (፪x)

አዝ፦ ከመቃብር ፡ ወዲያ ፡ ማን ፡ ይከተለኛል
ዝናም ፡ ይከዳኛል ፡ ሃብትም ፡ ይተወኛል ፡ ጊዜም ፡ ይረሳኛል
ሁሉም ፡ ይቅር ፡ ኢየሱስ ፡ ያዋጣናል

እውነትን ፡ አውቂ ፡ ጥበበኛ
ወይም ፡ ድሃ ፡ ብሆን ፡ ችግረኛ
ዝናዬ ፡ ነው፡ የሚያልፈኝ
ሆኘ ፡ በዚህ ፡ ብገኝ
ከሞት ፡ ወዲህ ፡ ወዲያ
ካለአምላኬ ፡ ዝና
የላትማ ፡ በዚያ ፡ ነፍሴ ፡ መጠለያ (፪x)

አዝ፦ ከመቃብር ፡ ወዲያ ፡ ማን ፡ ይከተለኛል
ዝናም ፡ ይከዳኛል ፡ ሃብትም ፡ ይተወኛል ፡ ጊዜም ፡ ይረሳኛል
ሁሉም ፡ ይቅር ፡ ኢየሱስ ፡ ያዋጣናል

ከሞት ፡ ወዲያ ፡ ማዶ ፡ ድል ፡ አድራጊ
ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ነው ፡ ታዳጊ
በሞት ፡ ጣል ፡ ሼድ ፡ አንድም ፡ ነገር ፡ አልያዝኩኝም
ሁሉን ፡ ነገር ፡ ትቻለሁ ፡ በእየሱስ ፡ አርፋለሁ (፪x)

አዝ፦ ከመቃብር ፡ ወዲያ ፡ ማን ፡ ይከተለኛል
ዝናም ፡ ይከዳኛል ፡ ሃብትም ፡ ይተወኛል ፡ ጊዜም ፡ ይረሳኛል
ሁሉም ፡ ይቅር ፡ ኢየሱስ ፡ ያዋጣናል