ኢየሱስ ፡ ገብቶ ፡ በሕይወቴ (Eyesus Gebto Behiwote) - አዲስ ፡ አበባ ፡ መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አዲስ ፡ አበባ ፡ መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 2.jpg


(2)

አሜን ፡ በሉ ፡ ስገዱለት
(Amien Belu Segedulet)

ቁጥር (Track):

(5)

ርዝመት (Len.): 3:23
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአዲስ ፡ አበባ ፡ መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝ፦ ኢየሱስ ገብቶ በህይወቴ
ወዲያው ለወጠው ማንነቴን
ፍቅሩ ጥልቅ ነው (3)
ፍፁም አልችልም ልገልፀው
የእየሱስ ፍቅር ጥልቅ ነው

ጌታ በፍቅሩ እኔን ለወጠኝ
አዲስም ፍጥረት አረገኝ
ረቂቅ በሆነው መንፈሱ
አረጋት ነፍሴን ለራሱ (2)

አዝ፦ ኢየሱስ ገብቶ በህይወቴ
ወዲያው ለወጠው ማንነቴን
ፍቅሩ ጥልቅ ነው (3)
ፍፁም አልችልም ልገልፀው
የእየሱስ ፍቅር ጥልቅ ነው

ውስጤን ያላዩ ማንነቴን
ካድ እንኳን ቢሉኝ እምነቴን
አልችልም ፍጹም ልለየው
የየሱስ ፍቅር ጥልቅ ነው (2)

አዝ፦ ኢየሱስ ገብቶ በህይወቴ
ወዲያው ለወጠው ማንነቴን
ፍቅሩ ጥልቅ ነው (3)
ፍፁም አልችልም ልገልፀው
የእየሱስ ፍቅር ጥልቅ ነው

ሲቃ የያዘው ጣር ጩኸት
ራሱን እስከ ሞት የሰጠበት
ምን አይነት ጠሊቅ ፍቅር ነው
የእኔን ድንጋይ ልብ ለወጠው

አዝ፦ ኢየሱስ ገብቶ በህይወቴ
ወዲያው ለወጠው ማንነቴን
ፍቅሩ ጥልቅ ነው (3)
ፍፁም አልችልም ልገልፀው
የእየሱስ ፍቅር ጥልቅ ነው