ምሥጋና ፡ ይገባሃል (Mesgana Yegebahal) - መሠረት ፡ ፅጌ ፡ እና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረት ፡ ፅጌ ፡ እና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ
(Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold)

Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold 1.jpg


(1)

የአዲስ ፡ ኪዳን ፡ በግ
(Yeadis Kidan Beg)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2010)
ቁጥር (Track):

(10)

ርዝመት (Len.): 5:56
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረት ፡ ፅጌ ፡ እና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ ፡ አልበሞች
(Albums by Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold)

አዝ፦ ምሥጋና ፡ ይገባሃል ፡ ጌታ ፡ ሆይ
ምህረትህ ፡ በእኛ ፡ ላይ ፡ ናትና
መንግሥትም ፡ የአንተ ፡ ናት ፡ ጌታ ፡ አምላክ ፡ ሆይ
ክብር ፡ ይገባሃል ፡ ክብር ፡ ሃሌሉያ

እግዚአብሔር ፡ በመንገዱ ፡ ጻድቅ ፡ ነው
ከቁጣም ፡ የራቀ ፡ ይቅር ፡ ባይ ፡ ነው
ጌታ ፡ እሩህሩህና ፡ መሃሪ ፡ ነው

አዝ፦ ምሥጋና ፡ ይገባሃል ፡ ጌታ ፡ ሆይ
ምህረትህ ፡ በእኛ ፡ ላይ ፡ ናትና
መንግሥትም ፡ የአንተ ፡ ናት ፡ ጌታ ፡ አምላክ ፡ ሆይ
ክብር ፡ ይገባሃል ፤ ክብር ፡ ሃሌሉያ

ጌታ ፡ በቃሎቹ ፡ ታማኝ ፡ ነው
በስራውም ፡ ሁሉ ፡ ምስጉን ፡ ነው
ለሚጠሩት ፡ ሁሉ ፡ ቅርብ ፡ ነው

አዝ፦ ምሥጋና ፡ ይገባሃል ፡ ጌታ ፡ ሆይ
ምህረትህ ፡ በእኛ ፡ ላይ ፡ ናትና
መንግሥትም ፡ የአንተ ፡ ናት ፡ ጌታ ፡ አምላክ ፡ ሆይ
ክብር ፡ ይገባሃል ፤ ክብር ፡ ሃሌሉያ

የተፍገመገሙትን ፡ የሚደግፍ
የወደቁትን ፡ የሚያነሳ
ማነው ፡ እንደአንተ ፡ ያለ ፡ አጽናኝ ፡ ጌታ

አዝ፦ ምሥጋና ፡ ይገባሃል ፡ ጌታ ፡ ሆይ
ምህረትህ ፡ በእኛ ፡ ላይ ፡ ናትና
መንግሥትም ፡ የአንተ ፡ ናት ፡ ጌታ ፡ አምላክ ፡ ሆይ
ክብር ፡ ይገባሃል ፤ ክብር ፡ ሃሌሉያ

የሁሉም ፡ ዐይን ፡ አንተን ፡ ተስፋ ፡ ያደርጋል
እጅህን ፡ ትከፍታለህ ፡ ይጠግባሉ
ክቡር ፡ ስምህንም ፡ ያከብራሉ

አዝ፦ ምሥጋና ፡ ይገባሃል ፡ ጌታ ፡ ሆይ
ምህረትህ ፡ በእኛ ፡ ላይ ፡ ናትና
መንግሥትም ፡ የአንተ ፡ ናት ፡ ጌታ ፡ አምላክ ፡ ሆይ
ክብር ፡ ይገባሃል ፡ ክብር ፡ ሃሌሉያ