በዓለም ፡ ጨለማ (Bealem Chelema) - መሠረት ፡ ፅጌ ፡ እና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረት ፡ ፅጌ ፡ እና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ
(Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold)

Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold 1.jpg


(1)

የአዲስ ፡ ኪዳን ፡ በግ
(Yeadis Kidan Beg)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2010)
ቁጥር (Track):

(1)

ርዝመት (Len.): 3:04
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረት ፡ ፅጌ ፡ እና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ ፡ አልበሞች
(Albums by Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold)

በዓለም ፡ ጨለማ ፡ እውር ፡ ሆኜ ፡ ሳለሁ
አንድ ፡ ቀን ፡ ኢየሱስ ፡ ዓይኔን ፡ ከፍቶት ፡ አየሁ (፫x)
አንድ ፡ ቀን ፡ ኢየሱስ ፡ ዓይኔን ፡ ከፍቶት ፡ አየሁ

ብርሃኔ ፡ ተገፎ ፡ በዓለም ፡ ስደናቀፍ
ዓይኔን ፡ ከፈተልኝ ፡ ኢየሱስ ፡ ሥሙ ፡ ይክበር (፫x)
ዓይኔን ፡ ከፈተልኝ ፡ ኢየሱስ ፡ ሳሙ ፡ ይክበር

ከጉዳት ፡ የሚያድን ፡ መሪ ፡ እንኳን ፡ ሳይንረኝ
አንድ ፡ ኢየሱስ ፡ ብቻ ፡ እረዳት ፡ ሆነልኝ (፫x)
አንድ ፡ ኢየሱስ ፡ ብቻ ፡ እረዳት ፡ ሆነልኝ

ከጥንት ፡ ከበፊቱ ፡ እውር ፡ እንደነበርኩ
አሁን ፡ ግን ፡ እንደማይ ፡ ይህንን ፡ አውቃለሁ ፡ ሥሙ ፡ ይክበር (፪x)
አሁን ፡ ግን ፡ እንደማይ ፡ ይህንን ፡ አውቃለሁ

ከሸንጐም፡ ብወጣ ፡ በማንም ፡ ብጠላ
ጌታን ፡ አመልካለሁ ፡ የሕይወቴን ፡ ከለላ (፫x)
ጌታን ፡ አመልካለሁ ፡ የሕይወቴን ፡ ከለላ

ጠቃሚና ፡ ጐጂውን ፡ የማላውቅ ፡ ለይቼ
ብርሃኔ ፡ ተገልጦ ፡ ደስ ፡ አለኝ ፡ አይቼ (፫x)
ብርሃኔ ፡ ተገልጦ ፡ ደስ ፡ አለኝ ፡ አይቼ