From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ወደላይ ፡ ወደላይ ፡ ወደላይ ፡ ያርግልኛ (፫x)
እንደ ፡ አቤል ፡ መስዕዋት ፡ እንደወደድከው ፡ ያርግልኛ (፫x)
አዝ፦ የእኔ ፡ ተራ ፡ ነው ፡ የማጠኛው
ልቤን ፡ የሞላው ፡ አምለኮ ፡ ነው
የእኔ ፡ ተራ ፡ ነው ፡ የማጠኛው
ውስጤን ፡ የሞላው ፡ አምለኮ ፡ ነው
ምሥጋና ፡ ምሥጋናው ፡ ዝማሬው
የማንም ፡ አይደለም ፡ የአንተ ፡ ነው (፪x)
ባዶ ፡ እጄን ፡ አልገባም ፡ ባዶ ፡ እጄን
ከከፈትከውማ ፡ ደጄን
እጅ ፡ መንሻ ፡ አለኝ ፡ በእጄ ፡ ላይ
ለኢየሱሴ/ለጌታዬ ፡ ብቻ ፡ የሚታይ (፪x)
አዝ፦ የእኔ ፡ ተራ ፡ ነው ፡ የማጠኛው
ልቤን ፡ የሞላው ፡ አምለኮ ፡ ነው
የእኔ ፡ ተራ ፡ ነው ፡ የማጠኛው
ውስጤን ፡ የሞላው ፡ አምለኮ ፡ ነው
ወደላይ ፡ ወደላይ ፡ ወደላይ ፡ ያርግልኛ (፫x)
እንደ ፡ አቤል ፡ መስዕዋት ፡ እንደወደድከው ፡ ያርግልኛ (፫x)
ምሥጋና ፡ ምሥጋናው ፡ ዝማሬው
የማንም ፡ አይደለም ፡ የአንተ ፡ ነው (፪x)
ለዚህ ፡ ነው ፡ ምሥጋና ፡ ማለዳ ፡ ስነሳ ፡ በአፍ ፡ የሚቀናኝ
ከማጉረምረም ፡ ይልቅ ፡ ከማዘንም ፡ ይልቅ ፡ ዝማሬ ፡ አለኝ
የተደረገልኝ ፡ የተሰራው ፡ ሥራ ፡ መች ፡ ዝም ፡ ያሰኘኛል
እስከዛሬ ፡ ድረስ ፡ ዘምሬው ፡ ዘምሬው ፡ አልወጣ ፡ ብሎኛል
አዝ፦ የእኔ ፡ ተራ ፡ ነው ፡ የማጠኛው
ልቤን ፡ የሞላው ፡ አምለኮ ፡ ነው
የእኔ ፡ ተራ ፡ ነው ፡ የማጠኛው
ውስጤን ፡ የሞላው ፡ አምለኮ ፡ ነው
ወደላይ ፡ ወደላይ ፡ ወደላይ ፡ ያርግልኛ (፫x)
እንደ ፡ አቤል ፡ መስዕዋት ፡ እንደወደድከው ፡ ያርግልኛ (፫x)
ምሥጋና ፡ ምሥጋናው ፡ ዝማሬው
የማንም ፡ አይደለም ፡ የአንተ ፡ ነው (፪x)
አዝ፦ የእኔ ፡ ተራ ፡ ነው ፡ የማጠኛው
ልቤን ፡ የሞላው ፡ አምለኮ ፡ ነው
የእኔ ፡ ተራ ፡ ነው ፡ የማጠኛው
ውስጤን ፡ የሞላው ፡ አምለኮ ፡ ነው
|