ልነሳና ፡ እስቲ ፡ ልቀኝ (Lenesana Esti Leqegn) - ለዓለም ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ለዓለም ፡ ጥላሁን
(Lealem Tilahun)

Lealem Tilahun 1.jpg


(1)

ኃይልንም ፡ የሚያስታጥቀኝ
(Hailenem Yemiyastateqegn)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፪ (2000)
ቁጥር (Track):

(9)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የለዓለም ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Lealem Tilahun)

 
አዝ:- ተናግሬም ፡ አልጨርሰው ፡ ጌታ ፡ ለእኔ ፡ ያደረገው (፪x)
ልነሳና ፡ እስኪ ፡ ልቀኝ ፡ ለእርሱ ፡ ሚሆን ፡ ቋንቋ ፡ ቢገኝ (፪x)

ዝም ፡ ልል ፡ አልችልም
ፍቅርህ ፡ ዝም ፡ አያሰኝም
ጥበቃህና ፡ ምሕረትህ ፡ ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው
መውደድህ (፪x)
 
ለመጠሩት ፡ ሁሉ ፡ ባለ ፡ ጠጋ
ከወንድም ፡ አብልጦ ፡ የሚጠጋ
ከማንስ ፡ ጋር ፡ ከቶ ፡ ይወዳደራል
ከአእላፋት ፡ ይልቅ ፡ እርሱ/ጌታ ፡ ይበልጣል (፪x)

አዝ:- ተናግሬም ፡ አልጨርሰው ፡ ጌታ ፡ ለእኔ ፡ ያደረገው (፪x)
ልነሳና ፡ እስኪ ፡ ልቀኝ ፡ ለእርሱ ፡ ሚሆን ፡ ቋንቋ ፡ ቢገኝ (፪x)

ዝም ፡ ልል ፡ አልችልም
ፍቅርህ ፡ ዝም ፡ አያሰኝም
ጥበቃህና ፡ ምሕረትህ ፡ ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው
መውደድህ (፪x)

ከቤቱ ፡ በረከት ፡ የሚያጠግበን
የዘላለም ፡ አባት ፡ የማይተወን
ጎልማስነታችን ፡ ደስ ፡ የምያሰኛት
ውዱ ፡ የእኛ ፡ ጌታ ፡ የእኛ ፡ መድሃኒት (፪x)

አዝ:- ተናግሬም ፡ አልጨርሰው ፡ ጌታ ፡ ለእኔ ፡ ያደረገው (፪x)
ልነሳና ፡ እስኪ ፡ ልቀኝ ፡ ለእርሱ ፡ ሚሆን ፡ ቋንቋ ፡ ቢገኝ (፪x)

ዝም ፡ ልል ፡ አልችልም
ፍቅርህ ፡ ዝም ፡ አያሰኝም
ጥበቃህ ፡ ምሕረትህ ፡ ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው
መውደድህ (፪x)