የበረከት ፡ አምላክ (Yebereket Amlak) - ቃልኪዳን ፡ (ሊሊ) ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
Jump to: navigation, search
ቃልኪዳን ፡ (ሊሊ) ፡ ጥላሁን
(Kalkidan Tilahun)

Lyrics.jpg


(3)

ይታየኛል ፡ ብዙ ፡ ነገር
(Yetayegnal Bezu Neger)

ቁጥር (Track):

(5)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃልኪዳን ፡ (ሊሊ) ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Kalkidan Tilahun)

ምህረቱ ፡ ገነነ ፡ በላዬ (፪x)
ባርኮቱ ፡ ገነነ ፡ በላዬ (፪x)

የበረከት ፡ አምላክ ፡ መባረክን ፡ ያውቃል
እጁ ፡ ያጠግባል ፣ እጁ ፡ ያጠግባል (፪x)
የበረከት ፡ አምላክ ፡ መባረክን ፡ ያውቃል
እጁ ፡ ያጠግባል ፡ እጁ ፡ ያጠግባል
እጁ ፡ ያጠግባል ፡ የእኔ ፡ ጌታ ፡ እጁ ፡ ያጠግባል

ምህረቱ ፡ ገነነ ፡ በላዬ (፪x)
ባርኮቱ ፡ ገነነ ፡ በላዬ (፪x)

በቃ ፡ በቃ ፡ ክረምት ፡ አለፈ
በጋው ፡ መጣ ፡ የመከራው ፡ ዘመን
ሁሉ ፡ ተረሳ ፡ የመከራው ፡ ዘመን ፡ ሁሉ ፡ ተረሳ
ከዓለት ፡ ንቃቃቱ ፡ ወጥቻለሁ ፡ የኢየሱሴን ፡ ማዳን
አወራለሁ ፡ የኢየሱሴን ፡ ማዳን ፡ አወራለሁ
ከዓለት ፡ ንቃቃቱ ፡ ወጥቻለሁ ፡ ድምጼን ፡ ለጌታዬ
አሰማለሁ ፡ ድምጼን ፡ ለጌታዬ ፡ አሰማለሁ

የበረከት ፡ አምላክ ፡ መባረክን ፡ ያውቃል
እጁ ፡ ያጠግባል ፣ እጁ ፡ ያጠግባል
የበረከት ፡ አምላክ ፡ መባረክን ፡ ያውቃል
እጁ ፡ ያጠግባል ፣ እጁ ፡ ያጠግባል ፡ የእኔ ፡ ጌታ
እጁ ፡ ያጠግባል ፣ እጁ ፡ ያጠግባል

ምድረ ፡ በዳውን ፡ ኤደን ፡ በረሃውንም ፡ ገነት
አድርገኸዋል ፣ አድርገኸዋል
ድስታና ፡ ተድላ ፡ ምሥጋናና ፡ ዝማሬ
ለእኔስ ፡ ሰጥተሃል ፣ ለእኔ ፡ ሰጥተሃል (፪x)

በጐ ፡ ስጦታ ፡ ፍፁም ፡ በረከት
አንተ/ከላይ ፡ ነህና ፡ የብርሃናት ፡ አባት (፪x)

አመልከዋለሁ ፡ አመልከዋለሁ (፫x)

ምህረቱ ፡ ገነነ ፡ በላዬ (፪x)
ባርኮቱ ፡ ገነነ ፡ በላዬ (፪x)
ምህረቱ ፡ ገነነ ፡ በላዬ (፪x)
ባርኮቱ ፡ ገነነ ፡ በላዬ (፪x)