ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ (Menden New Des Yemilegn) - ቃልኪዳን ፡ (ሊሊ) ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃልኪዳን ፡ (ሊሊ) ፡ ጥላሁን
(Kalkidan Tilahun)

Lyrics.jpg


(3)

ይታየኛል ፡ ብዙ ፡ ነገር
(Yetayegnal Bezu Neger)

ቁጥር (Track):

(3)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃልኪዳን ፡ (ሊሊ) ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Kalkidan Tilahun)

ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሁልጊዜ ፡ ጥያቄዬ ፡ ጥያቄዬ ፡ ይኼ ፡ ነው
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሃሴት ፡ የማደርግበት ፡ ይኼ ፡ ሚስጥር ፡ ምንድን ፡ ነው

የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ

ልብን ፡ የሚፈውስ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ነፍስን ፡ የሚያረካ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ዘለዓለም ፡ የሚኖር ፡ ኢየሱስ (፫x)
የሰው ፡ ሁሉ ፡ ወዳጅ ፡ ኢየሱስ (፫x)

ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሁልጊዜ ፡ ጥያቄዬ ፡ ጥያቄዬ ፡ ይኼ ፡ ነው
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሃሴት ፡ የማደርግበት ፡ ይኼ ፡ ሚስጥር ፡ ምንድን ፡ ነው

የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ

ስኖር ፡ ሳለው ፡ በዚች ፡ ዓለም
ምንም ፡ ነገር ፡ ብርቄ ፡ አይደለም
የእኔ ፡ ጌታ ፡ ውበት ፡ ሰጪ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ ከአንተ ፡ ውጪ

ምንም ፡ ነገር ፡ አይደንቀኝም ፡ አያስደንቀኝም
ምንም ፡ ነገር ፡ አይገርምኝም ፡ አያስገርመኝም

እኔን ፡ የሚርመኝ ፡ ኢየሱስ (፫x)
እኔን ፡ የሚደንቀኝ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ለእኔ ፡ ብርቅ ፡ የምለው ፡ ኢየሱስ (፫x)
ለእኔ ፡ ውድ ፡ የምለው ፡ ኢየሱስ (፫x)

ስኖር ፡ ሳለው ፡ በዚች ፡ ዓለም
ምንም ፡ ነገር ፡ ብርቄ ፡ አይደለም
የእኔ ፡ ጌታ ፡ ውበት ፡ ሰጪ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ ከአንተ ፡ ውጪ

ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሁልጊዜ ፡ ጥያቄዬ ፡ ጥያቄዬ ፡ ይኼ ፡ ነው
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሃሴት ፡ የማደርግበት ፡ ይኼ ፡ ሚስጥር ፡ ምንድን ፡ ነው

የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ

ስኖር ፡ ሳለው ፡ በዚች ፡ ዓለም
ምንም ፡ ነገር ፡ ብርቄ ፡ አይደለም
የእኔ ፡ ጌታ ፡ ውበት ፡ ሰጪ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ ከአንተ ፡ ውጪ

ምንም ፡ ነገር ፡ አይደንቀኝም ፡ አያስደንቀኝም
ምንም ፡ ነገር ፡ አይገርምኝም ፡ አያስገርመኝም

እኔን ፡ የሚርመኝ ፡ ኢየሱስ (፫x)
እኔን ፡ የሚደንቀኝ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ለእኔ ፡ ብርቅ ፡ የምለው ፡ ኢየሱስ (፫x)
ለእኔ ፡ ውድ ፡ የምለው ፡ ኢየሱስ (፫x)

ስኖር ፡ ሳለው ፡ በዚች ፡ ዓለም
ምንም ፡ ነገር ፡ ብርቄ ፡ አይደለም
የእኔ ፡ ጌታ ፡ ውበት ፡ ሰጪ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ ከአንተ ፡ ውጪ