From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
|
ቃልኪዳን ፡ (ሊሊ) ፡ ጥላሁን (Kalkidan Tilahun)
|
|
፫ (3)
|
ይታየኛል ፡ ብዙ ፡ ነገር (Yetayegnal Bezu Neger)
|
ቁጥር (Track):
|
፫ (3)
|
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች (Other Songs in the Album)
|
|
የቃልኪዳን ፡ (ሊሊ) ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች (Albums by Kalkidan Tilahun)
|
|
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሁልጊዜ ፡ ጥያቄዬ ፡ ጥያቄዬ ፡ ይኼ ፡ ነው
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሃሴት ፡ የማደርግበት ፡ ይኼ ፡ ሚስጥር ፡ ምንድን ፡ ነው
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ልብን ፡ የሚፈውስ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ነፍስን ፡ የሚያረካ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ዘለዓለም ፡ የሚኖር ፡ ኢየሱስ (፫x)
የሰው ፡ ሁሉ ፡ ወዳጅ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሁልጊዜ ፡ ጥያቄዬ ፡ ጥያቄዬ ፡ ይኼ ፡ ነው
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሃሴት ፡ የማደርግበት ፡ ይኼ ፡ ሚስጥር ፡ ምንድን ፡ ነው
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ስኖር ፡ ሳለው ፡ በዚች ፡ ዓለም
ምንም ፡ ነገር ፡ ብርቄ ፡ አይደለም
የእኔ ፡ ጌታ ፡ ውበት ፡ ሰጪ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ ከአንተ ፡ ውጪ
ምንም ፡ ነገር ፡ አይደንቀኝም ፡ አያስደንቀኝም
ምንም ፡ ነገር ፡ አይገርምኝም ፡ አያስገርመኝም
እኔን ፡ የሚርመኝ ፡ ኢየሱስ (፫x)
እኔን ፡ የሚደንቀኝ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ለእኔ ፡ ብርቅ ፡ የምለው ፡ ኢየሱስ (፫x)
ለእኔ ፡ ውድ ፡ የምለው ፡ ኢየሱስ (፫x)
ስኖር ፡ ሳለው ፡ በዚች ፡ ዓለም
ምንም ፡ ነገር ፡ ብርቄ ፡ አይደለም
የእኔ ፡ ጌታ ፡ ውበት ፡ ሰጪ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ ከአንተ ፡ ውጪ
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሁልጊዜ ፡ ጥያቄዬ ፡ ጥያቄዬ ፡ ይኼ ፡ ነው
ምንድን ፡ ነው ፡ ደስ ፡ የሚለኝ ፡ ልቤን ፡ ደስታ ፡ የሞላው
ሃሴት ፡ የማደርግበት ፡ ይኼ ፡ ሚስጥር ፡ ምንድን ፡ ነው
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ኢየሱሴ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ስላለኝ ፡ ነዋ
ስኖር ፡ ሳለው ፡ በዚች ፡ ዓለም
ምንም ፡ ነገር ፡ ብርቄ ፡ አይደለም
የእኔ ፡ ጌታ ፡ ውበት ፡ ሰጪ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ ከአንተ ፡ ውጪ
ምንም ፡ ነገር ፡ አይደንቀኝም ፡ አያስደንቀኝም
ምንም ፡ ነገር ፡ አይገርምኝም ፡ አያስገርመኝም
እኔን ፡ የሚርመኝ ፡ ኢየሱስ (፫x)
እኔን ፡ የሚደንቀኝ ፡ ኢየሱስ (፫x)
ለእኔ ፡ ብርቅ ፡ የምለው ፡ ኢየሱስ (፫x)
ለእኔ ፡ ውድ ፡ የምለው ፡ ኢየሱስ (፫x)
ስኖር ፡ ሳለው ፡ በዚች ፡ ዓለም
ምንም ፡ ነገር ፡ ብርቄ ፡ አይደለም
የእኔ ፡ ጌታ ፡ ውበት ፡ ሰጪ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ ከአንተ ፡ ውጪ
|