እንዲህም ፡ አለ (Endihem Ale) - ቃለአብ ፡ ፀጋዬ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃለአብ ፡ ፀጋዬ
(Kaleab Tsegaye)

Kaleab Tsegaye 1.jpeg


(1)

እንዲህም ፡ አለ
(Endihem Ale)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፫ (2011)
ቁጥር (Track):

(Track)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃለአብ ፡ ፀጋዬ ፡ አልበሞች
(Albums by Kaleab Tsegaye)

 
አዝ:- አምላክ ፡ ከሆነ ፡ ለእኛ ፡ ከሞተ
ከሰማይ ፡ ወርዶ ፡ እኛን ፡ ከአዳነ
(፪x)
ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ ፡ አምልኮ ፡ ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ (፪x)
ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ ፡ ዕልልታ ፡ ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ (፪x)

ኢየሱስን ፡ ያድናል ፡ ብለው
ኢየሱስን ፡ አምላክ ፡ ነው ፡ ብለው
ኢየሱስን ፡ ጌታዬ ፡ ብለው
ኢየሱስን ፡ አባት ፡ ነው ፡ ብለው
ሰይጣን ፡ ምን ፡ አቃጠለው
ሰይጣን ፡ ስሙ ፡ አቃጠለው
(፪x)

ኧረ ፡ ይሁን ፡ ሽብሸባ ፡ ኧረ ፡ ይሁን (፪x)
ከእግዚአብሔር ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
አምላክ ፡ አናውቅም ፡ ሌላ ፡ ሌላ (፪x)
ከኢየሱስ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
አማላጅ ፡ አናውቅም ፡ ሌላ (፪x)

አዝ:- አምላክ ፡ ከሆነ ፡ ለእኛ ፡ ከሞተ
ከሰማይ ፡ ወርዶ ፡ እኛን ፡ ከአዳነ
(፪x)
ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ ፡ አምልኮ ፡ ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ (፪x)
ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ ፡ ዕልልታ ፡ ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ (፪x)

አንድ ፡ ጥያቄ ፡ አለኝ ፡ ሲኦል ፡ ለሚሉት
እስኪ ፡ እነማን ፡ ናቸው ፡ አንተን ፡ የረቱት
ይዘመር ፡ ይነገር ፡ ይሰማ ፡ ይህ ፡ ወሬ
ሞቶ ፡ የተነሳ ፡ የለም ፡ እስከዛሬ
ይባል ፡ በዘሬ ፡ ይመለክ ፡ ዛሬ (፪x)

ኧረ ፡ ይሁን ፡ ሽብሸባ ፡ ኧረ ፡ ይሁን (፪x)
ከእግዚአብሔር ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
አምላክ ፡ አናውቅም ፡ ሌላ (፪x)
ከኢየሱስ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
አማላጅ ፡ አናውቅም ፡ ሌላ (፪x)

አዝ:- አምላክ ፡ ከሆነ ፡ ለእኛ ፡ ከሞተ
ከሰማይ ፡ ወርዶ ፡ እኛን ፡ ከአዳነ
(፪x)
ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ ፡ አምልኮ ፡ ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ (፪x)
ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ ፡ ዕልልታ ፡ ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ (፪x)

ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ ፡ አምልኮ ፡ ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ (፪x)
ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ ፡ ዕልልታ ፡ ኧረ ፡ እንዲህም ፡ አለ (፪x)