ነፍሴ ፡ ሆይ ፡ ተይኝ (Nefsie Hoy Teyign) - ሀና ፡ አላዩ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሀና ፡ አላዩ
(Hannah Alayou)

Hannah Alayou 1.jpg


(1)

NL
(NL)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፰ (2016)
ቁጥር (Track):

፲ ፪ (12)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሀና ፡ አላዩ ፡ አልበሞች
(Albums by Hannah Alayou)

እኔ አንድ ነገር ገብቶኛል x2
እግዚአብሔር ያስብልኛል x 2
ነፍሴ ሆይ ተይኝ አታስጨንቂኝ
እግዚአብሔር አምላክ የምድር ዳርቻ ፈጣሪ ነው
እርሱን ታመኝው::

ቀና ብዬ አየው የሰማይ ወፎችን
አይዘሩም አያጭዱ ጎተራ አይጨምሩ
የሰማዩ ጌታ ይመግባቸዋል
ከነርሱ አብልጦ ስለኔ ያስባል

እኔ አንድ ነገር ገብቶኛል x2
እግዚአብሔር ያስብልኛል x 2
ነፍሴ ሆይ ተይኝ አታስጨንቂኝ
እግዚአብሔር አምላክ የምድር ዳርቻ ፈጣሪ ነው
እርሱን ታመኝው::

ስለኔ ሚያስባትን ሃሳብ አውቃለው
ፍፃሜ ተስፋ ያለው የሰላም ሃሳብ ነው
የክፉ አይደለም እግዚአብሔር መልካም ነው
ነፍሴ አታስጨንቂኝ እርሱን ልታመነው