Ephrem Alemu/Yenefsie Mamlecha/Medagna Neh
{{Lyrics |ዘማሪ=ኤፍሬም ፡ ዓለሙ |Artist=Ephrem Alemu |ሌላ ፡ ሥም=ኤፊ |Nickname=Efrem |ርዕስ=መዳኛ ፡ ነህ |Title=Medagna Neh |አልበም=የነፍሴ ፡ ማምለጫ |Album=Yenefsie Mamlecha |Volume=1 |ዓ.ም.=፲ ፱ ፻ ፺ ፱ |Year=2006 |Track=6 |ቋንቋ=አማርኛ |Language=Amharic |Lyrics=
እመሰክራለሁ ጌታ ማዳንህን
አንተ ድንቅ አድራጊ ልዩ መሆንህን
ከሚያስፈራው ወጀብ ስንቱን አድነሃል
ማዕበሉን ፀጥ አድርገህ በድል አራምደሃል
ያመለጡብህ : ስላንተ : ስላንተ : ይናገራሉ ከሞት : የዳኑ : ስላንተ : ስላንተ : ይናገራሉ (x2)
መዳኛ : ነህ : ጌታ : መዳኛ : ነህ መዳኛ : ነህ : እየሱስ : መዳኛ : ነህ ማምለጫ : ነህ : ጌታ : ማምለጫ : ነህ ማምለጫ : ነህ : እየሱስ : ማምለጫ : ነህ
የተሰቀለውና : ከሞት : የተነሳው ለትሑታን : ደግሞ : ፀጋን : የሚሰጠው ምህረት : ርህራሄ : በእርሱ : ዘንድ : የሞላው የናዝሬቱ : እየሱስ : ለእኔ : መዳኛ : ነው
ያመለጡብህ : ስላንተ : ስላንተ : ይናገራሉ ከሞት : የዳኑ : ስላንተ : ስላንተ : ይናገራሉ (x2)
መዳኛ : ነህ : ጌታ : መዳኛ : ነህ መዳኛ : ነህ : እየሱስ : መዳኛ : ነህ ማምለጫ : ነህ : ጌታ : ማምለጫ : ነህ ማምለጫ : ነህ : እየሱስ : ማምለጫ : ነህ
ወጥመድ : ተዘርግቶ : በሞት : ጥላ : መሃል ተውጦ : የቆየውን : ነፍሱን : መልሰሃል ለምስኪኑ : ደራሽ : ለተጎዳው : ቸር : ነህ መዳኛ : እየሱስ : ኤልሻዳይ : ጌታ : ነህ
ያመለጡብህ : ስላንተ : ስላንተ : ይናገራሉ ከሞት : የዳኑ : ስላንተ : ስላንተ : ይናገራሉ