From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
|
ኤፍሬም ፡ ዓለሙ (Ephrem Alemu)
|
|
(Volume)
|
ነጠላ (Single)
|
ዓ.ም. (Year):
|
፳ ፻ ፲ (2018e)
|
ቁጥር (Track):
|
፩ (1)
|
ርዝመት (Len.):
|
3:30
|
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች (Other Songs in the Album)
|
|
የኤፍሬም ፡ ዓለሙ ፡ አልበሞች (Albums by Ephrem Alemu)
|
|
ከአንተ ፡ ወደ ፡ ማን ፡ እሄዳለሁ
አንተ ፡ የህይወት ፡ ቃል ፡ አለህ
ዘመኔን ፡ በሙሉ ፡ ሰጠሁህ ፡ ጌታዬ
አንተ ፡ የህይወት ፡ ቃል ፡ አለህ
የህይወት ፡ ምንጭ ፡ ነህ ፡ ጌታ ፡ ለተጠማው
አንተ ፡ የህይወት ፡ ቃል ፡ አለህ
ምንጭህን ፡ አፍልቀህ ፡ ጌታ ፡ ታረካለህ
አንተ ፡ የህይወት ፡ ቃል ፡ አለህ
ጌታ ፡ ሰላሜ ፡ ነህ ፡ አንተ
ኢየሱስ ፡ እረፍቴ ፡ ነህ ፡ አንተ
ጌታ ፡ ሰላሜ ፡ ነህ ፡ አንተ
ኢየሱስ ፡ እረፍቴ ፡ ነህ ፡ አንተ
ጌታዬ ፡ እየሱስ ፡ አንተ ፡ ትመቻለህ
አንተ ፡ የፍቅር ፡ ቃል ፡ አለህ
ልገልፅህ ፡ ብሞክር ፡ ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነህ
ኢየሱስ ፡ የምትገርም ፡ አምላክ ፡ ነህ
ማለዳ ፡ ስነሳ ፡ ሁልጊዜ ፡ አዲስ ፡ ነህ
አንተ ፡ ዘላለም ፡ ልዩ ፡ ነህ
ፍጥረት ፡ ተሰብስቦ ፡ ድንቅ ፡ ነህ ፡ ይበልህ
አሜን ፡ ኢየሱስ ፡ ድንቅ ፡ ነህ
ጌታ ፡ ሰላሜ ፡ ነህ ፡ አንተ
ኢየሱስ ፡ እረፍቴ ፡ ነህ ፡ አንተ
እንደ ሀጥያቴ ብዛት አልፍረድክብነኝም
አንተ የምህረት፡ አምላክ ነህ
ቸርነትህ ብዘ ፡ ኢየሱስ መልከም ነህ
አንተ ከሰው ትለየለህ
ጌታ ፡ ሰላሜ ፡ ነህ ፡ አንተ
ኢየሱስ ፡ እረፍቴ ፡ ነህ ፡ አንተ
ጌታ ፡ ሰላሜ ፡ ነህ ፡ አንተ
ኢየሱስ ፡ እረፍቴ ፡ ነህ ፡ አንተ
|