From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
ክብራችን ፡ አንተ ፡ ዝርግፍ ፡ ጌታችን
ውበታችን ፡ ነህ ፡ ጌታ ፡ አባታችን
በጨለማ ፡ ላይ ፡ የምታበራ
የንጋት ፡ ኮኮብ ፡ አንተ ፡ ነህና ፡ ከፍ ፡ በል
የይሁድ ፡ አንበሳ ፡ ሞተን ፡ ገዳይ
የዳዊት ፡ ዘር ፡ ነህ ፡ አንተ ፡ እልሻዳይ
ሲኦል ፡ ድል ፡ ነስተህ ፡ ቀንበር ፡ ሰባሪ
ዘራችን ፡ ይሁን ፡ ለአንተ ፡ ዘማሪ
ከፍ ፡ በል
የአንተ ፡ በመሆኔ ፡ ኮራሁኝ ፡ እኔ
የእኔ ፡ ደስ ፡ ይለኝ ፡
ደስ ፡ ደስ ፡ አለኝ ፡ (፪x)
አይቻለሁ ፡ በምድር ፡ ላይ
የእኔ ፡ ኢየሱስ ፡ ብቻ ፡ ጥግ ፡ የበላይ
ሁሉም ፡ ገደብ ፡ ለካ ፡ አለው
የእኔ ፡ ጌታ ፡ በቻ ፡ አቻ ፡ የሌለው
አቻ ፡ የሌለው ፡ (፫x)
ኢየሱስ ፡ ነው ፡
ወደር ፡ የሌለው (፫x) ፡
ኢየሱስ ፡ ነው
ምድር ፡ አልቻለችም ፡ አለቃዋን ፡ ይዛ
መለሳ ፡ አጠፋችው ፡ ፈጣሪዋን ፡ ታዛ
ዓለምና ፡ ሰይጣን ፡ መድር ፡ ያልቻለው
የእኔ ፡ ኢየሱስ ፡ በቻ ፡ ነው ፡ አቻ ፡ የሌለው
አቻ ፡ የሌው ፡ ወደር ፡ የሌለው
ኢየሱሴ ፡ ብቻ ፡ ሞት ፡ ያልበገረው
አቻ ፡ የሌለው ፡ ወደር ፡ የሌለው (፫x)
አይቻለሁ ፡ በምድር ፡ ላይ
የእኔ ፡ ኢየሱስ ፡ ብቻ ፡ ጥግ ፡ የበላይ
ሁሉም ፡ ገደብ ፡ ለካ ፡ አለው
የእኔ ፡ ጌታ ፡ በቻ ፡ አቻ ፡ የሌለው
አቻ ፡ የሌለው ፡ (፫x)
ኢየሱስ ፡ ነው ፡
ወደር ፡ የሌለው (፫x) ፡
ኢየሱስ ፡ ነው
እግሩ ፡ እንደ ፡ ጋለ ፡ ናስ ፡ ዐይኖቹ ፡ ነበልባል ፡ ነው
እርሱን ፡ ተመልክቶ ፡ የሚቆም ፡ ሰው ፡ ማነው
ስንቱ ፡ ጀግና ፡ ሞቶ ፡ መቃብር ፡ ሲቀር
ኢየሱስ ፡ ተነስቷል ፡ አርጓል ፡ በክብር
ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ነው ፡ ያለ ፡ የነበረ
ወድፊትም ፡ ይኖራል ፡ ገና ፡ እየከበረ
እየተከበረ ፡ ገና ፡ እየከበረ (፪x)
ክብራችን ፡ አንተ ፡ ዝርግፍ ፡ ጌታችን
ውበታችን ፡ ነህ ፡ ጌታ ፡ አባታችን
በጨለማ ፡ ላይ ፡ የምታበራ
የንጋት ፡ ኮኮብ ፡ አንተ ፡ ነህና ፡ ከፍ ፡ በል
የይሁድ ፡ አንበሳ ፡ ሞተን ፡ ገዳይ
የዳዊት ፡ ዘር ፡ ነህ ፡ አንተ ፡ እልሻዳይ
ሲኦል ፡ ድል ፡ ነስተህ ፡ ቀንበር ፡ ሰባሪ
ዘራችን ፡ ይሁን ፡ ለአንተ ፡ ዘማሪ
ከፍ ፡ በል
የአንተ ፡ በመሆኔ ፡ ኮራሁኝ ፡ እኔ
የእኔ ፡ ደስ ፡ ይለኝ ፡
ደስ ፡ ደስ ፡ አለኝ ፡ (፪x)
አይቻለሁ ፡ በምድር ፡ ላይ
የእኔ ፡ ኢየሱስ ፡ ብቻ ፡ ጥግ ፡ የበላይ
ሁሉም ፡ ገደብ ፡ ለካ ፡ አለው
የእኔ ፡ ጌታ ፡ በቻ ፡ አቻ ፡ የሌለው
አቻ ፡ የሌለው ፡ (፫x)
ኢየሱስ ፡ ነው ፡
ወደር ፡ የሌለው (፫x) ፡
ኢየሱስ ፡ ነው
ለክብሩ ፡ ለኃይሉ
ቢዘመር ፡ ለስሙ
ቢወራ ፡ በምድር ፡ አይበቃም ፡ ለእግዚአብሔር
ለእግዚአብሔር ፡ (፫x )፡ አለኝ ፡ ዘምር
ለእግዚአብሔር ፡ (፫x )፡ አለኝ ፡ ዘምር
|