እግዚአብሔር ፡ ሰውን ፡ ቢሆን (Egziabhier Sewen Bihon) - ደረጀ ፡ ከበደ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ደረጀ ፡ ከበደ
(Dereje Kebede)

Lyrics.jpg


(4)

መንግሥተ ፡ ሰማይ
(Mengeste Semay)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፸ ፪ (1980)
ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 3:18
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የደረጀ ፡ ከበደ ፡ አልበሞች
(Albums by Dereje Kebede)

አዝ፦ እግዚአብሔር ፡ ሰውን ፡ ቢሆን
ከቶ ፡ ምን ፡ በዋጠን
ምስኪን ፡ የሚያጽናና ፡ አምላክ ፡ ነውና (፪x)

ወዳጄ ፡ መስሎ ፡ ጠላት
ገብቶ ፡ በደከምኩበት
አቆሰለኝ ፡ አድብቶ
ጥርሱን ፡ አሳይቶ (፪x)

ፊት ፡ አይቶ ፡ አያደላ
አምላክ ፡ የደሃ ፡ ጥላ
ሁሉም ፡ እኩል ፡ ነው ፡ ለእርሱ
ሥጋ ፡ ለባሽ ፡ ሁሉ (፪x)

ተመስገን ፡ ተመስገን ፡ እግዚአብሔር ፡ ተመስገን
የወደቅን ፡ እኛን ፡ ሰው ፡ አደረከን
የወደቅን ፡ እኛን ፡ ክብር ፡ አለበስከን (፪x)