አሃዱ ፡ እላለሁኝ (Ahadu Elalehugn) - ደረጀ ፡ ከበደ

From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
Jump to: navigation, search
ደረጀ ፡ ከበደ
(Dereje Kebede)

Dereje Kebede Esp.jpg

ልዩ ፡ እትም
(Esp)

አዳኜ ፡ ኢየሱስ
(Adagnie Yesus)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2010)
ቁጥር (Track):

፲ ፫ (13)

ርዝመት (Len.): 3:48
ጸሐፊ (Writer): አየለ አድማሱ
(Ayele Admassu
Property "Writer" has been marked for restricted use.
)
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የደረጀ ፡ ከበደ ፡ አልበሞች
(Albums by Dereje Kebede)

አሃዱ እላለሁ በምስጋና
አፌን እክፍታለሁ በምስጋና
እርሱ ያሰበልኝ በለጠና
የእኔ ከንቱ ሆኖ ቀርቷልና

ወጥቼ ወርጄ ብዙ አስቤአለሁ አውጠንጥኛለሁ
ልቤ እሰክሚጨነቅ በስጋ ጉዞ ተክለፍልፌአለሁ
ኋላ ግን በየሱስ ተሰብስቤያለሁ /፪

ፈቃዱን አውቄ በምስጋና ቃል ስሙን ጠርቼ
እውነተኛ ድምፁን ከአንደበቱ ጠርቶኝ ስምቼ
እርሱን እጠብቃለሁ ሌላውን ትቼ /፪

በከንቱ ነበረ መደካከሜ ላይ ታች ማለቴ
ነገ ዛሬ እንዲሆን በምኞት ሩጫ እጅግ መትጋቴ
አሁን ግን ልቀበል ከላይ ካባቴ /፪

እንግዲህ ካገኘሁ አጋዥ ከአርያም ሐሳቤን ጠቅላይ
ደቂቃም አታልፍም አይኔን አንስቼ ወደላይ ሳላይ
ድል ይላክልኛል ከሩቅ ከሰማይ /፪